https://amh.sputniknews.africa/20260712/4622824.html
የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ የጥምረቱ አባላት ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መውጣታቸው በአፍሪካ አገር በቀል... 12.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-12T12:14+0300
2026-07-12T12:14+0300
2026-07-12T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0c/4622671_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_980590b203eb722cdaaa3f12a7948241.jpg
የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ የጥምረቱ አባላት ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መውጣታቸው በአፍሪካ አገር በቀል የፍትሕ ሥርዓቶችን ለመዘርጋት የተደረገ ወሳኝ እንቅስቃሴ መሆኑን የሕግ ባለሙያው አቼሮ ዴቪድ ሙፉአያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።የአፍሪካ ሀገራት ተጠያቂነትን ከማስፈን ይልቅ ያለመቀጣትን ባህል ከሚያስፋፋ እና እንደ "የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት" መሣሪያ ሆኖ ከሚያገለግል ተቋም ራሳቸውን የማራቅ ሉዓላዊ መብት አላቸው ሲሉ ጠቁመዋል።ባለሙያው አክለውም፣ "የአፍሪካ አኀጉር ከእጅ አዙር ቅኝ ግዛት እና ከአድሏዊ አሠራር አዙሪት ለመውጣት፣ እንዲሁም በራሷ አኀጉር ፍትሐዊ ዳኝነትን ለማስፈን እንደ መሣሪያ ሊያገለግሉ የሚችሉ የራሷ ተቋማት አሏት" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። የ54ቱ የአፍሪካ አገራት ሙሉ ትብብር ካለ፣ አኀጉሪቱ ሙሉ በሙሉ ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ጥገኝነት መላቀቅ እንደምትችል ሙፉአያ ጨምረው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ
2026-07-12T12:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0c/4622671_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_826dcd820a8006c6c112778f20f105c6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ
12:14 12.07.2026 (የተሻሻለ: 12:24 12.07.2026) የሳኅል ሀገራት ጥምረት የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት መሣሪያ የሆነውን ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት በአገር በቀል ፍርድ ቤት ለመተካት እየሰሩ ነው - ኬንያዊ ባለሙያ
የጥምረቱ አባላት ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መውጣታቸው በአፍሪካ አገር በቀል የፍትሕ ሥርዓቶችን ለመዘርጋት የተደረገ ወሳኝ እንቅስቃሴ መሆኑን የሕግ ባለሙያው አቼሮ ዴቪድ ሙፉአያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የአፍሪካ ሀገራት ተጠያቂነትን ከማስፈን ይልቅ ያለመቀጣትን ባህል ከሚያስፋፋ እና እንደ "የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት" መሣሪያ ሆኖ ከሚያገለግል ተቋም ራሳቸውን የማራቅ ሉዓላዊ መብት አላቸው ሲሉ ጠቁመዋል።
ባለሙያው አክለውም፣ "የአፍሪካ አኀጉር ከእጅ አዙር ቅኝ ግዛት እና ከአድሏዊ አሠራር አዙሪት ለመውጣት፣ እንዲሁም በራሷ አኀጉር ፍትሐዊ ዳኝነትን ለማስፈን እንደ መሣሪያ ሊያገለግሉ የሚችሉ የራሷ ተቋማት አሏት" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
የ54ቱ የአፍሪካ አገራት ሙሉ ትብብር ካለ፣ አኀጉሪቱ ሙሉ በሙሉ ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ጥገኝነት መላቀቅ እንደምትችል ሙፉአያ ጨምረው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X