https://amh.sputniknews.africa/20260711/4614421.html
ሩሲያ ለአፍሪካውያን ሞዴል አትሸጥም፤ ነገር ግን 'ችግር መፍቻ ስልቶችን ታቀርባለች' ሲሉ የማሊ የጂኦፖለቲካ ባለሙያ ተናገሩ
ሩሲያ ለአፍሪካውያን ሞዴል አትሸጥም፤ ነገር ግን 'ችግር መፍቻ ስልቶችን ታቀርባለች' ሲሉ የማሊ የጂኦፖለቲካ ባለሙያ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ለአፍሪካውያን ሞዴል አትሸጥም፤ ነገር ግን 'ችግር መፍቻ ስልቶችን ታቀርባለች' ሲሉ የማሊ የጂኦፖለቲካ ባለሙያ ተናገሩየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በአፍሪካ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ አብዱላሂ ዲያሎ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 11.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-11T14:26+0300
2026-07-11T14:26+0300
2026-07-11T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4613757_0:66:1280:786_1920x0_80_0_0_7b2aed6022c6487b438732c6cef3a569.jpg
ሩሲያ ለአፍሪካውያን ሞዴል አትሸጥም፤ ነገር ግን 'ችግር መፍቻ ስልቶችን ታቀርባለች' ሲሉ የማሊ የጂኦፖለቲካ ባለሙያ ተናገሩየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በአፍሪካ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ አብዱላሂ ዲያሎ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ ሞስኮ በወታደራዊ ስልጠና እና በትጥቅ ድጋፍ አማካኝነት የአፍሪካ ሀገራት ደህንነታቸውን በተሻለ ሁኔታ እንዲያስጠብቁ እና በዚህ ዘርፍ "ከምዕራባውያን አጋሮች ጥገኝነት እንዲላቀቁ" እያስቻለቻቸው ነው።"ይህ ከሩሲያ ጋር በደህንነት ዘርፍ የሚደረገው ትብብር እውነተኛ ነው። ይህ የተግባር ትብብር ማጠናከሪያ፣ ከተራ የጦር መሣሪያ አቅርቦት ባለፈ፣ ተግባራዊ እውቀትንም ያካተተ ነው። ሩሲያ የተግባር አቅምን ለማሳደግ የምታደርገውን ድጋፍ በማረጋገጥ፣ የክህሎት ሽግግር እያደረገች ነው" ሲሉ የጂኦፖለቲካ ተንታኙ አስገንዝበዋል።የላቭሮቭ የአፍሪካ ጉብኝት "በመላው አኀጉሪቱ ላይ የትብብር መንገድን" የሚቀርጽ መሆኑን የጠቀሱት ባለሙያው፣ ሞስኮ ከእያንዳንዱ አጋር ሀገር ፖለቲካዊ እውነታ ጋር ራሷን እያስማማች "ቀስ በቀስ የመቅረብን ጥበብ በሚገባ ተክናበታለች" ሲሉ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4613757_73:0:1208:851_1920x0_80_0_0_3e87bb8d64f43e5b4d282fc767fd6bd8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ለአፍሪካውያን ሞዴል አትሸጥም፤ ነገር ግን 'ችግር መፍቻ ስልቶችን ታቀርባለች' ሲሉ የማሊ የጂኦፖለቲካ ባለሙያ ተናገሩ
14:26 11.07.2026 (የተሻሻለ: 14:34 11.07.2026) ሩሲያ ለአፍሪካውያን ሞዴል አትሸጥም፤ ነገር ግን 'ችግር መፍቻ ስልቶችን ታቀርባለች' ሲሉ የማሊ የጂኦፖለቲካ ባለሙያ ተናገሩ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በአፍሪካ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ አብዱላሂ ዲያሎ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ ሞስኮ በወታደራዊ ስልጠና እና በትጥቅ ድጋፍ አማካኝነት የአፍሪካ ሀገራት ደህንነታቸውን በተሻለ ሁኔታ እንዲያስጠብቁ እና በዚህ ዘርፍ "ከምዕራባውያን አጋሮች ጥገኝነት እንዲላቀቁ" እያስቻለቻቸው ነው።
"ይህ ከሩሲያ ጋር በደህንነት ዘርፍ የሚደረገው ትብብር እውነተኛ ነው። ይህ የተግባር ትብብር ማጠናከሪያ፣ ከተራ የጦር መሣሪያ አቅርቦት ባለፈ፣ ተግባራዊ እውቀትንም ያካተተ ነው። ሩሲያ የተግባር አቅምን ለማሳደግ የምታደርገውን ድጋፍ በማረጋገጥ፣ የክህሎት ሽግግር እያደረገች ነው" ሲሉ የጂኦፖለቲካ ተንታኙ አስገንዝበዋል።
የላቭሮቭ የአፍሪካ ጉብኝት "በመላው አኀጉሪቱ ላይ የትብብር መንገድን" የሚቀርጽ መሆኑን የጠቀሱት ባለሙያው፣ ሞስኮ ከእያንዳንዱ አጋር ሀገር ፖለቲካዊ እውነታ ጋር ራሷን እያስማማች "ቀስ በቀስ የመቅረብን ጥበብ በሚገባ ተክናበታለች" ሲሉ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X


