በሺዎች በሚቆጠሩ ግብፃውያን ከዓለም ዋንጫ ለተሰናበተው ብሔራዊ ቡድናቸው "ፈርዖኖቹ" በካይሮ አቀባበል ሊያደርጉ ነው

ሰብስክራይብ

በሺዎች በሚቆጠሩ ግብፃውያን ከዓለም ዋንጫ ለተሰናበተው ብሔራዊ ቡድናቸው "ፈርዖኖቹ" በካይሮ አቀባበል ሊያደርጉ ነው

የፈርዖንቹ ደጋፊዎች በአል-አላሜይን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለቡድናቸው ደማቅ አቀባበል ለማድረግ ተዘጋጅተዋል።

የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብደል ፈታህ ኤል-ሲሲም ቡድኑ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በአካል ተገኝተው ሰላምታ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ግብፅ ከአርጀንቲና ጋር ባደረገችው አወዛጋቢ ጨዋታ ከውድድሩ መሰናበቷ ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0