ኢትዮጵያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ዝቅተኛ የኤሌክትሪክ ክፍያ ከሚያስከፍሉ አምስት የአፍሪካ ሀገራት በቀዳሚነት ተቀመጠች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ዝቅተኛ የኤሌክትሪክ ክፍያ ከሚያስከፍሉ አምስት የአፍሪካ ሀገራት በቀዳሚነት ተቀመጠች
ኢትዮጵያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ዝቅተኛ የኤሌክትሪክ ክፍያ ከሚያስከፍሉ አምስት የአፍሪካ ሀገራት በቀዳሚነት ተቀመጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.07.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ዝቅተኛ የኤሌክትሪክ ክፍያ ከሚያስከፍሉ አምስት የአፍሪካ ሀገራት በቀዳሚነት ተቀመጠች

​በዓለም አቀፍ ደረጃ አማካኝ የቤት ውስጥ የኤሌክትሪክ ኃይል ዋጋ በኪሎዋት ሰዓት 0.176 ዶላር ሲሆን አውሮፓውያን ከፍተኛውን 0.254 ዶላር ሲከፍሉ፤ እስያ ደግሞ ዝቅተኛውን ቀጣናዊ አማካኝ 0.088 ዶላር አስመዝግባለች። በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ግን ለቤት ውስጥም ሆነ ለንግድ ተጠቃሚዎች እጅግ በጣም ርካሽ ኃይል ያቀርባሉ።

​"ግሎባል ፔትሮል ፕራይሰስ" ባወጣው መረጃ መሠረት በጣም ተመጣጣኝ የኤሌክትሪክ ክፍያ ተመን ያላቸው አምስት የአፍሪካ ሀገራት የሚከተሉት ናቸው

​1⃣ ኢትዮጵያ፦ ለቤት አገልግሎት በኪሎ ዋት ሰዓት 0.006 ዶላር፤ ለንግድ በኪሎ ዋት ሰዓት 0.018 ዶላር።

2⃣ አንጎላ፦ ለቤት አገልግሎት በኪሎ ዋት ሰዓት 0.016 ዶላር፤ ለንግድ በኪሎ ዋት ሰዓት 0.013 ዶላር።

3⃣ ግብፅ፦ ለቤት አገልግሎት በኪሎ ዋት ሰዓት 0.023 ዶላር፤ ለንግድ በኪሎ ዋት ሰዓት 0.038 ዶላር።

4⃣ ዛምቢያ፦ ለቤት አገልግሎት በኪሎ ዋት ሰዓት 0.023 ዶላር፤ ለንግድ በኪሎ ዋት ሰዓት 0.040 ዶላር።

5⃣ ናይጄሪያ፦ ለቤት አገልግሎት በኪሎ ዋት ሰዓት 0.036 ዶላር፤ ለንግድ በኪሎ ዋት ሰዓት 0.050 ዶላር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0