ሩሲያ ከዚህ በኋላ የምዕራባውያንን የመደራደር ‘ፍላጎት’ አታምንም - ላቭሮቭ

ሰብስክራይብ

ሩሲያ ከዚህ በኋላ የምዕራባውያንን የመደራደር ‘ፍላጎት’ አታምንም - ላቭሮቭ

 

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በማፑቶ ከሞዛምቢክ አቻቸው ጋር ካደረጉት ውይይት በኋላ በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ፤ “በጎ ፈቃድ እና ተስፋችን አሁን ተሟጧል” ብለዋል።

ምዕራባውያን በዩክሬን ጉዳይ ለመደራደር ፈቃደኛ ነን እያሉ አሁን በግልጽ ለሩሲያ ማስጠንቀቂያ እየሰጡ ነው ሲሉ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0