የሳኅል ሀገራት ጥምረት እና ሩሲያ በሉዓላዊነት፣ በውይይት እና በትብብር ላይ የተመሠረተ አጋርነታቸውን እያጠናከሩ ነው - የቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

የሳኅል ሀገራት ጥምረት እና ሩሲያ በሉዓላዊነት፣ በውይይት እና በትብብር ላይ የተመሠረተ አጋርነታቸውን እያጠናከሩ ነው - የቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

የቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካራሞኮ ዣን ማሪ ትራኦሬ፤ "ይህ ስብሰባ ስለ አጋርነታችን እድገት ግልጽ እና ቀጥተኛ ውይይቶችን በማድረግ፤ በትብብራችን ዙሪያ አዲስ ምዕራፍ እንድንከፍት ትልቅ ዕድል ይሰጠናል" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0