https://amh.sputniknews.africa/20260708/4581049.html
እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስት
እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስት
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስትበፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲ ከፍልስጤም ጋር የአብሮነት ዘመቻ ሊቀመንበር አይሻ ኢሶፕ፤ “በእርግጥም የተቀናጀ የጉልበት ሥርዓት” ነው ሲሉ... 08.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-08T18:09+0300
2026-07-08T18:09+0300
2026-07-08T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4580896_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_af89c055fc01fbca6e299e7596a2c576.jpg
እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስትበፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲ ከፍልስጤም ጋር የአብሮነት ዘመቻ ሊቀመንበር አይሻ ኢሶፕ፤ “በእርግጥም የተቀናጀ የጉልበት ሥርዓት” ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ገልፀዋል።አክቲቪስቷ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦ የፍልስጤም ማኅበረሰብ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ 98 በመቶ በሚጠጋ የመሠረታዊ ትምህርት ምጣኔ “በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ድንቅ ሐኪሞችን፣ ገጣሚያንን፣ ጸሐፊዎችንና ምሁራንን ማፍራት” ችሎ ነበር። ይሁን እንጂ አሁን ላይ የትምህርት ሥርዓቱን ሙሉ በሙሉ ለማፍረስ እንዲሁም የፍልስጤማውያንን ታሪክ፣ ያለፈ ጊዜ እና የጋራ ትውስታ ለማጥፋት ታስቦ “ላቦራቶሪዎች፣ የታሪክ መዛግብት ፣ ቤተ-መጻሕፍት እና የባሕል ማዕከላት ወድመዋል።”“ዩኒቨርሲቲዎቹ ሆን ተብሎ እና ታቅዶ ኢላማ መደረጋቸው በጣም ግልጽ ነው” ሲሉ ኢሶፕ አፅንዖት ሰጥተዋል። የፍልስጤም መምህራን እና ተማሪዎች እነዚህን አጥፊ ኃይሎች በጽናት እንዴት እየተቋቋሙ እንደሆነ ለመረዳት ቪዲዮውን ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስት
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስት
2026-07-08T18:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4580896_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_967b8535a7c3fc2c13b8b82e9d803efd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስት
18:09 08.07.2026 (የተሻሻለ: 18:14 08.07.2026) እስራኤል 90 በመቶ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችን በማውደም ቀጣዩን የፍልስጤማውያን ትውልድ እያሰናከለች ነው - አክቲቪስት
በፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲ ከፍልስጤም ጋር የአብሮነት ዘመቻ ሊቀመንበር አይሻ ኢሶፕ፤ “በእርግጥም የተቀናጀ የጉልበት ሥርዓት” ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ገልፀዋል።
አክቲቪስቷ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
የፍልስጤም ማኅበረሰብ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ 98 በመቶ በሚጠጋ የመሠረታዊ ትምህርት ምጣኔ “በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ድንቅ ሐኪሞችን፣ ገጣሚያንን፣ ጸሐፊዎችንና ምሁራንን ማፍራት” ችሎ ነበር።
ይሁን እንጂ አሁን ላይ የትምህርት ሥርዓቱን ሙሉ በሙሉ ለማፍረስ እንዲሁም የፍልስጤማውያንን ታሪክ፣ ያለፈ ጊዜ እና የጋራ ትውስታ ለማጥፋት ታስቦ “ላቦራቶሪዎች፣ የታሪክ መዛግብት ፣ ቤተ-መጻሕፍት እና የባሕል ማዕከላት ወድመዋል።”
“ዩኒቨርሲቲዎቹ ሆን ተብሎ እና ታቅዶ ኢላማ መደረጋቸው በጣም ግልጽ ነው” ሲሉ ኢሶፕ አፅንዖት ሰጥተዋል።
የፍልስጤም መምህራን እና ተማሪዎች እነዚህን አጥፊ ኃይሎች በጽናት እንዴት እየተቋቋሙ እንደሆነ ለመረዳት ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X