https://amh.sputniknews.africa/20260708/4576323.html
9.5 ሚሊዮን ኢራቃውያን ለተሰዉት የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐዘኑን አየገለፀ ይገኛል
9.5 ሚሊዮን ኢራቃውያን ለተሰዉት የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐዘኑን አየገለፀ ይገኛል
Sputnik አፍሪካ
9.5 ሚሊዮን ኢራቃውያን ለተሰዉት የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐዘኑን አየገለፀ ይገኛል ሟቹን አያቶላ ኻሜኒን ለመዘከር 2.5 ሚሊዮን ሕዝብ ናጃፍን ሲያጥለቀልቅ፤ ከ7 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ደግሞ በካርባላ... 08.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-08T15:06+0300
2026-07-08T15:06+0300
2026-07-08T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4576170_0:4:384:220_1920x0_80_0_0_fb117e912a15ddc5a5497254af95773f.jpg
9.5 ሚሊዮን ኢራቃውያን ለተሰዉት የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐዘኑን አየገለፀ ይገኛል ሟቹን አያቶላ ኻሜኒን ለመዘከር 2.5 ሚሊዮን ሕዝብ ናጃፍን ሲያጥለቀልቅ፤ ከ7 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ደግሞ በካርባላ ተሰብስቧል።ሕዝባዊ የሽኝት ጉዞው ዛሬ ጠዋት በናጃፍ የተጀመረ ሲሆን ሐዘንተኞቹ የተጨናነቀውን ረጅም የ7 ኪሎ ሜትር መንገድ ተቋቁመው በመጓዝ ላይ ይገኛሉ። በካርባላ ደግሞ ይበልጥ ረጅም የሆነ የ8 ኪሎ ሜትር የጉዞ መስመር ይጠብቃቸዋል።አያቶላ አሊ ኻሜኒ ከአሜሪካ እና እስራኤል በተሰነዘረ ጥቃት የ14 ወር የልጅ ልጃቸው ዛህራን ጨምሮ ከቤተሰቦቻቸው አባላት ጋር መገደላቸው ይታወቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
9
Sputnik አፍሪካ
9
2026-07-08T15:06+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4576170_43:0:342:224_1920x0_80_0_0_56e9b808a8facb5794ed17e508ff188b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
9.5 ሚሊዮን ኢራቃውያን ለተሰዉት የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐዘኑን አየገለፀ ይገኛል
15:06 08.07.2026 (የተሻሻለ: 15:14 08.07.2026) 9.5 ሚሊዮን ኢራቃውያን ለተሰዉት የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐዘኑን አየገለፀ ይገኛል
ሟቹን አያቶላ ኻሜኒን ለመዘከር 2.5 ሚሊዮን ሕዝብ ናጃፍን ሲያጥለቀልቅ፤ ከ7 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ደግሞ በካርባላ ተሰብስቧል።
ሕዝባዊ የሽኝት ጉዞው ዛሬ ጠዋት በናጃፍ የተጀመረ ሲሆን ሐዘንተኞቹ የተጨናነቀውን ረጅም የ7 ኪሎ ሜትር መንገድ ተቋቁመው በመጓዝ ላይ ይገኛሉ። በካርባላ ደግሞ ይበልጥ ረጅም የሆነ የ8 ኪሎ ሜትር የጉዞ መስመር ይጠብቃቸዋል።
አያቶላ አሊ ኻሜኒ ከአሜሪካ እና እስራኤል በተሰነዘረ ጥቃት የ14 ወር የልጅ ልጃቸው ዛህራን ጨምሮ ከቤተሰቦቻቸው አባላት ጋር መገደላቸው ይታወቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X