ኢትዮጵያ ውስጥ የተመረተ ዘመናዊ ጀልባ ውጤታማ ሙከራ አከናወነ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ውስጥ የተመረተ ዘመናዊ ጀልባ ውጤታማ ሙከራ አከናወነ

በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት የማበልጸጊያ ማዕከል ድጋፍ አማካኝነት በ "ቴድሮ ፋይበር" የተመረተ ዘመናዊ ጀልባ የሙከራ ሂደቱን በስኬት ማጠናቀቁን ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።

ይህ የፈጠራ ሥራ ኢንስቲትዩቱ በሀገር ውስጥ የቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር አዲስ ምዕራፍ የጻፈበት ትልቅ ስኬት መሆኑ ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0