https://amh.sputniknews.africa/20260708/4573762.html
በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት
በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት
Sputnik አፍሪካ
በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት“የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ከእነዚህ የእስራኤል ተቋማት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከቀጠሉ... 08.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-08T11:31+0300
2026-07-08T11:31+0300
2026-07-08T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4574056_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_4a7f486424440fd2e29bb65ad8526bcd.jpg
በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት“የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ከእነዚህ የእስራኤል ተቋማት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከቀጠሉ ለሚፈጸመው ድርጊት ተባባሪ ይሆናሉ” ሲሉ በፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲ ከፍልስጤም ጋር የአብሮነት ዘመቻ ሊቀመንበር አይሻ ኢሶፕ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።አክቲቪስቷ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦◻ የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ከፍልስጤም ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ለመተባበርና “ከፍልስጤም ምሁራን ጋር አብሮ በመሥራት፣ ሐሳባቸው እና እውቀታቸው በፍርስራሹ ውስጥ ተቀብሮ እንዳይቀር ለማድረግ” በሮቻቸውን ክፍት ማድረግ አለባቸው።◻ “በእስራኤል ተቋማት ላይ ሙሉ የአካዳሚክ አድማ ማድርግ ብቸኛው መፍትሔ ነው”። ስለ ፍልስጤም የአብሮነት ዘመቻ እና ለፍልስጤም ሕዝብ መብት ስለሚያደርገው ትግል ይበልጥ ለመረዳት ቪዲዮውን ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት
Sputnik አፍሪካ
በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት
2026-07-08T11:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4574056_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_6e8d15a2e4e7a3c8912a1c39b768b2ab.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት
11:31 08.07.2026 (የተሻሻለ: 11:44 08.07.2026) በፍልስጤም ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው የዘር ማጥፋት ምክንያት የእስራኤል ተቋማት የአካዳሚክ አድማ እንዲደረግ እንጠይቃለን - ደቡብ አፍሪካዊ አክቲቪስት
“የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ከእነዚህ የእስራኤል ተቋማት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ከቀጠሉ ለሚፈጸመው ድርጊት ተባባሪ ይሆናሉ” ሲሉ በፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲ ከፍልስጤም ጋር የአብሮነት ዘመቻ ሊቀመንበር አይሻ ኢሶፕ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አክቲቪስቷ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦
◻ የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ከፍልስጤም ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ለመተባበርና “ከፍልስጤም ምሁራን ጋር አብሮ በመሥራት፣ ሐሳባቸው እና እውቀታቸው በፍርስራሹ ውስጥ ተቀብሮ እንዳይቀር ለማድረግ” በሮቻቸውን ክፍት ማድረግ አለባቸው።
◻ “በእስራኤል ተቋማት ላይ ሙሉ የአካዳሚክ አድማ ማድርግ ብቸኛው መፍትሔ ነው”።
ስለ ፍልስጤም የአብሮነት ዘመቻ እና ለፍልስጤም ሕዝብ መብት ስለሚያደርገው ትግል ይበልጥ ለመረዳት ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X