https://amh.sputniknews.africa/20260708/4572889.html
የዚምቧቤ ፕሬዚዳንት የሁለት ዓመት የሥልጣን ዘመን ማራዘሚያ አዋጅ ፈረሙ
የዚምቧቤ ፕሬዚዳንት የሁለት ዓመት የሥልጣን ዘመን ማራዘሚያ አዋጅ ፈረሙ
Sputnik አፍሪካ
የዚምቧቤ ፕሬዚዳንት የሁለት ዓመት የሥልጣን ዘመን ማራዘሚያ አዋጅ ፈረሙ በይፋዊ የመንግሥት ጋዜጣ ላይ በወጣው አዋጅ መሠረት፤ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓ እ.ኤ.አ በ2028 ያበቃል ተብሎ ይጠበቅ የነበረውን የአምስት ዓመት የሥልጣን ዘመን የሚያራዝም... 08.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-08T09:02+0300
2026-07-08T09:02+0300
2026-07-08T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4572736_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_9bba68cdaa14f9abc3c6243de0a2a73f.jpg
የዚምቧቤ ፕሬዚዳንት የሁለት ዓመት የሥልጣን ዘመን ማራዘሚያ አዋጅ ፈረሙ በይፋዊ የመንግሥት ጋዜጣ ላይ በወጣው አዋጅ መሠረት፤ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓ እ.ኤ.አ በ2028 ያበቃል ተብሎ ይጠበቅ የነበረውን የአምስት ዓመት የሥልጣን ዘመን የሚያራዝም የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ፈርመው አጽድቀዋል። ሕግ አውጪዎች ለሥልጣን ዘመን ማሻሻያው ባለፈው ወር ድጋፍ ሠጥተዋል። ℹ የ83 ዓመቱ መሪ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሥልጣን የመጡት፤ ሮበርት ሙጋቤ እ.ኤ.አ በ2017 ከሥልጣን ከተነሱ በኋላ ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4572736_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_65f8821fc187e4bf416535a927f040d7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዚምቧቤ ፕሬዚዳንት የሁለት ዓመት የሥልጣን ዘመን ማራዘሚያ አዋጅ ፈረሙ
09:02 08.07.2026 (የተሻሻለ: 09:04 08.07.2026) የዚምቧቤ ፕሬዚዳንት የሁለት ዓመት የሥልጣን ዘመን ማራዘሚያ አዋጅ ፈረሙ
በይፋዊ የመንግሥት ጋዜጣ ላይ በወጣው አዋጅ መሠረት፤ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓ እ.ኤ.አ በ2028 ያበቃል ተብሎ ይጠበቅ የነበረውን የአምስት ዓመት የሥልጣን ዘመን የሚያራዝም የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ፈርመው አጽድቀዋል።
ሕግ አውጪዎች ለሥልጣን ዘመን ማሻሻያው ባለፈው ወር ድጋፍ ሠጥተዋል።
ℹ የ83 ዓመቱ መሪ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሥልጣን የመጡት፤ ሮበርት ሙጋቤ እ.ኤ.አ በ2017 ከሥልጣን ከተነሱ በኋላ ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X