ሩሲያ የአፍሪካ ሀገራት በራሳቸው የመወሰን ሉዓላዊ መብት እንዳላቸው በደንብ ታምናለች - ኢትዮጵያዊ ምሁር

© telegram sputnik_ethiopiaሩሲያ የአፍሪካ ሀገራት በራሳቸው የመወሰን ሉዓላዊ መብት እንዳላቸው በደንብ ታምናለች - ኢትዮጵያዊ ምሁር
ሩሲያ የአፍሪካ ሀገራት በራሳቸው የመወሰን ሉዓላዊ መብት እንዳላቸው በደንብ ታምናለች - ኢትዮጵያዊ ምሁር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.07.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ የአፍሪካ ሀገራት በራሳቸው የመወሰን ሉዓላዊ መብት እንዳላቸው በደንብ ታምናለች - ኢትዮጵያዊ ምሁር

አኅጉሪቱ ችግሮቿን በአፍሪካዊ መንገድ ለመፍታት የምታደርገው ጥረት በሩሲያ በኩል ድጋፍ እንዳለው፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሰላም እና ደህንነት ጥናት ረዳት ፕሮፌሰር እና ተመራማሪ ሙሉጌታ አየለ በሰርጌ ላቭሮቭ የኢትዮጵያ ጉብኝት ዙሪያ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።

ሩሲያ አፍሪካ በቅኝ አገዛዝ ወቅት ለደረሰባት በደል ፍትሕ እንድታገኝ እንዲሁም በአኅጉሪቱ ሀገራት ውስጣዊ ጉዳይ ላይ ጣልቃ እንዳይገባ ስትታገል የቆየች ባለውለታ ሀገር እንደሆነች ባለሙያው አክለዋል።

"የአፍሪካ ሀገራት የራሳቸው ታሪክ፣ ፖለቲካዊ ጉዳይ፣ በራሳቸው የመወሰን ሉዓላዊ መብት እንዳላቸው በደንብ ታምናለች ሩሲያ።...በሩሲያ እይታ የአፍሪካ ሀገራት ታሪካዊ ፍትሕ መጠየቅ፣ ችግሮችም ከተከሰቱ የራሳቸውን ጉዳይ በራሳቸው መፍታት እንዳለባቸው ጠንካራ አቋም አላት።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0