https://amh.sputniknews.africa/20260707/4613417.html
ከረግረጋማ መሬት ኢኮኖሚ እስከ ቡና ወጪ ንግድ ስኬት
ከረግረጋማ መሬት ኢኮኖሚ እስከ ቡና ወጪ ንግድ ስኬት
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ሶስት ቁልፍ ጉዳዮችን እንመለከታለን፡፡ክፍል አንድ፦ የኢትዮጵያ ረግረጋማ መሬቶች (Wetlands) ያላቸው ያልተነካ ኢኮኖሚያዊ እሴት ምንድን ነው በሚለው ዙሪያ በጉዳዩ ላይ የዘርፉ ባለሙያ የሆኑት መሐመድ ኢሳ (ዶ/ር)... 07.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-07T13:47+0300
2026-07-07T13:47+0300
2026-07-11T13:48+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4613258_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_bccb37f2c824a20dacf0da0f24722817.png
ከረግረጋማ መሬት ኢኮኖሚ እስከ ቡና ወጪ ንግድ ስኬት
Sputnik አፍሪካ
"የመንግስት ፖሊሲ በግብርናው ዘርፍ በጎን ከመስፋፋት ይልቅ የተጠናከረ (ምርታማ) ግብርናን መጠቀም አለብን የሚል ነው። የዚህ ግብርና በጎን መስፋፋት ተፅዕኖ ረግረጋማ መሬቶቻችንን በከፍተኛ ሁኔታ እና ከመጠን በላይ እንዲራቆቱ ያደርጋል። ስለዚህ ይህንን በመረዳት ግብርናን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች እና ከአግሮፎሬስትሪ ስርዓቶች ጋር በማቀናጀት ችግሩን መቆጣጠር ይኖርብናል።" ሲሉ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህርና የዌትላንድስ ኢንተርናሽናል ቀጣናዊ አስተባባሪ መሐመድ ኢሳ (ዶ/ር)ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ሶስት ቁልፍ ጉዳዮችን እንመለከታለን፡፡ክፍል አንድ፦ የኢትዮጵያ ረግረጋማ መሬቶች (Wetlands) ያላቸው ያልተነካ ኢኮኖሚያዊ እሴት ምንድን ነው በሚለው ዙሪያ በጉዳዩ ላይ የዘርፉ ባለሙያ የሆኑት መሐመድ ኢሳ (ዶ/ር) ሰፊ ማብራሪያ ይሰጡናል። ክፍል ሁለት፦ ኢትዮጵያ በያዝነው 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በቡና ወጪ ንግድ ታሪካዊ የሆነውን 3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንድታስመዘግብ ያደረጉት ዋና ዋና ስራዎች ምንድን ናቸው? የሚለውን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ(ዶ/ር)ጋር እንዳስሳለን። በመጨረሻው ክፍል በአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ሥርዓትን ከውጭ ተጽዕኖ ነጻ በማውጣት ሂድት ከአህጉሪቱ ነባራዊ እውነታዎች ጋር ማጣጣም ለምን አስፈለገ? በሚለው ርዕሰ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጤና ፌደሬሽን ም/ፕ ዶ/ር ግርማ አባቢ ጋር ያደረግነውን ቆይታ እናቀርባለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ሶስት ቁልፍ ጉዳዮችን እንመለከታለን፡፡ክፍል አንድ፦ የኢትዮጵያ ረግረጋማ መሬቶች (Wetlands) ያላቸው ያልተነካ ኢኮኖሚያዊ እሴት ምንድን ነው በሚለው ዙሪያ በጉዳዩ ላይ የዘርፉ ባለሙያ የሆኑት መሐመድ ኢሳ (ዶ/ር) ሰፊ ማብራሪያ ይሰጡናል። ክፍል ሁለት፦ ኢትዮጵያ በያዝነው 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በቡና ወጪ ንግድ ታሪካዊ የሆነውን 3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንድታስመዘግብ ያደረጉት ዋና ዋና ስራዎች ምንድን ናቸው? የሚለውን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)ጋር እንዳስሳለን። በመጨረሻው ክፍል በአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ሥርዓትን ከውጭ ተጽዕኖ ነጻ በማውጣት ሂድት ከአህጉሪቱ ነባራዊ እውነታዎች ጋር ማጣጣም ለምን አስፈለገ? በሚለው ርዕሰ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጤና ፌደሬሽን ም/ፕ ዶ/ር ግርማ አባቢ ጋር ያደረግነውን ቆይታ እናቀርባለን።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0b/4613258_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_56a29cee39dee80f42b7bcb95cfadc5b.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ከረግረጋማ መሬት ኢኮኖሚ እስከ ቡና ወጪ ንግድ ስኬት
13:47 07.07.2026 (የተሻሻለ: 13:48 11.07.2026) "የመንግስት ፖሊሲ በግብርናው ዘርፍ በጎን ከመስፋፋት ይልቅ የተጠናከረ (ምርታማ) ግብርናን መጠቀም አለብን የሚል ነው። የዚህ ግብርና በጎን መስፋፋት ተፅዕኖ ረግረጋማ መሬቶቻችንን በከፍተኛ ሁኔታ እና ከመጠን በላይ እንዲራቆቱ ያደርጋል። ስለዚህ ይህንን በመረዳት ግብርናን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች እና ከአግሮፎሬስትሪ ስርዓቶች ጋር በማቀናጀት ችግሩን መቆጣጠር ይኖርብናል።" ሲሉ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህርና የዌትላንድስ ኢንተርናሽናል ቀጣናዊ አስተባባሪ መሐመድ ኢሳ (ዶ/ር)ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ሶስት ቁልፍ ጉዳዮችን እንመለከታለን፡፡ክፍል አንድ፦ የኢትዮጵያ ረግረጋማ መሬቶች (Wetlands) ያላቸው ያልተነካ ኢኮኖሚያዊ እሴት ምንድን ነው በሚለው ዙሪያ በጉዳዩ ላይ የዘርፉ ባለሙያ የሆኑት መሐመድ ኢሳ (ዶ/ር) ሰፊ ማብራሪያ ይሰጡናል። ክፍል ሁለት፦ ኢትዮጵያ በያዝነው 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በቡና ወጪ ንግድ ታሪካዊ የሆነውን 3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንድታስመዘግብ ያደረጉት ዋና ዋና ስራዎች ምንድን ናቸው? የሚለውን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)ጋር እንዳስሳለን። በመጨረሻው ክፍል በአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ሥርዓትን ከውጭ ተጽዕኖ ነጻ በማውጣት ሂድት ከአህጉሪቱ ነባራዊ እውነታዎች ጋር ማጣጣም ለምን አስፈለገ? በሚለው ርዕሰ ጉዳይ የኢትዮጵያ ጤና ፌደሬሽን ም/ፕ ዶ/ር ግርማ አባቢ ጋር ያደረግነውን ቆይታ እናቀርባለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox