ዚምባብዌ የመጀመሪያውን የብሉቤሪ ምርት ጭነት ወደ ቻይና መላኳን አስታወቀች

ሰብስክራይብ

ዚምባብዌ የመጀመሪያውን የብሉቤሪ ምርት ጭነት ወደ ቻይና መላኳን አስታወቀች

🫐 የዚምባብዌ የአትክልትና ፍራፍሬ (የሆልቲካልቸር) ልማት ምክር ቤት እንዳመለከተው፤ ይህ የብሉቤሪ ወጪ ንግድ በሁለቱ ሀገራት መካከል እ.ኤ.አ. በ2025 የተደረሰውን የገበያ መዳረሻ ስምምነት ተከትሎ የመጣ ነው።

ምክር ቤቱ አክሎም “አሁን ላይ ትኩረታችን ምርትን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ እና ለዚህ ሰፊ አዲስ ገበያ ምርጥ የአቅርቦት መስመሮችን መፈተሽ ላይ ይሆናል” ብሏል።

ከአፍሪካ ሦስተኛዋ ትልቅ የብሉቤሪ አምራች የሆነችው ዚምባብዌ፤ በቀረጥ ነፃ ፖሊሲ አማካኝነት ወደ ቻይና ገበያ ምርታቸውን መላክ ከሚችሉ 53 የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ ናት።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0