https://amh.sputniknews.africa/20260707/4569261.html
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጋር ባደረጉት ውይይት በምርጫው ውጤት ዙሪያ የእንኳን ደስ አላቸሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡“ሰሞኑን... 07.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-07T18:28+0300
2026-07-07T18:28+0300
2026-07-07T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/07/4569108_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7a237b04313b4b0c112dda6c2b627ea3.jpg
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጋር ባደረጉት ውይይት በምርጫው ውጤት ዙሪያ የእንኳን ደስ አላቸሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡“ሰሞኑን በተካሄደው ምርጫ እንኳን ደስ አላችሁ። ምርጫው በጥሩ ሁኔታ የተደራጀ እንደነበር ሁሉም እየተናገረ ይገኛል። ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችም፣ ሁሉም አስፈላጊውን መስፈርት ያሟላ እንደነበር አረጋግጠዋል።” የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በበኩላቸው፤ ምርጫው ሀገሪቱ ወሳኝ የዕድገት ምዕራፍ ላይ እንደምትገኝና ቀጣይነት ወዳጅነትን ለማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ
2026-07-07T18:28+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/07/4569108_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_7815377388d1b3380305c7e58bd1655a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ
18:28 07.07.2026 (የተሻሻለ: 18:34 07.07.2026) የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያካሄደችውን አጠቃላይ ምርጫ አደነቁ
ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጋር ባደረጉት ውይይት በምርጫው ውጤት ዙሪያ የእንኳን ደስ አላቸሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
“ሰሞኑን በተካሄደው ምርጫ እንኳን ደስ አላችሁ። ምርጫው በጥሩ ሁኔታ የተደራጀ እንደነበር ሁሉም እየተናገረ ይገኛል። ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችም፣ ሁሉም አስፈላጊውን መስፈርት ያሟላ እንደነበር አረጋግጠዋል።”
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በበኩላቸው፤ ምርጫው ሀገሪቱ ወሳኝ የዕድገት ምዕራፍ ላይ እንደምትገኝና ቀጣይነት ወዳጅነትን ለማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X