በቻይና የተከሰተው ከባድ ማዕበል የመሬት መንሸራተት እና የጅምላ መፈናቀል አስከተለ

ሰብስክራይብ

#viral | በቻይና የተከሰተው ከባድ ማዕበል የመሬት መንሸራተት እና የጅምላ መፈናቀል አስከተለ

በተለያዩ የቻይና አካባቢዎች የተከሰተው ከባድ ዝናብ፣ ብርቱ ንፋስ እና አውሎ ንፋስ እስካሁን ቢያንስ የ16 ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉን፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ማቁሰሉን እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ማፈናቀሉን የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን አስታውቀዋል።

ይህንን ተከትሎም ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የሕይወት አድን ቡድኖች እንዲሠማሩ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0