https://amh.sputniknews.africa/20260706/4558615.html
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ የሚመራ ከፍተኛ የቴክኒክ ልዑክ ከመርከብ ግንባታ ማዕከላት ጋር ቀጥተኛ የግዢ ድርድር ለማድረግ... 06.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-06T20:44+0300
2026-07-06T20:44+0300
2026-07-06T20:55+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
30 ሴኮንድ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/06/4558462_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_5519da1fcb0da24680fd891182e19118.jpg
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ የሚመራ ከፍተኛ የቴክኒክ ልዑክ ከመርከብ ግንባታ ማዕከላት ጋር ቀጥተኛ የግዢ ድርድር ለማድረግ ቻይና መግባቱን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ይህ ጉዞ የገንዘብ ሚኒስቴር የአገሪቱን የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት እና ለማጠናከር የሰጠውን ስልታዊ ፈቃድ ተከትሎ የተከናወነ መሆኑም ተገልጿል። የግዢውን አጠቃላይ ሂደት በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎችን ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ
2026-07-06T20:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/06/4558462_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_d7000b79e9cb2b7c2ebfdea9cd4a7fcb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ
20:44 06.07.2026 (የተሻሻለ: 20:55 06.07.2026) የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የመርከቦቹን ቁጥር ወደ 16 ለማሳደግ በቻይና ቀጥተኛ ድርድር ጀመረ በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ የሚመራ ከፍተኛ የቴክኒክ ልዑክ ከመርከብ ግንባታ ማዕከላት ጋር ቀጥተኛ የግዢ ድርድር ለማድረግ ቻይና መግባቱን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ይህ ጉዞ የገንዘብ ሚኒስቴር የአገሪቱን የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት እና ለማጠናከር የሰጠውን ስልታዊ ፈቃድ ተከትሎ የተከናወነ መሆኑም ተገልጿል።
የግዢውን አጠቃላይ ሂደት በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎችን ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X