አፍሪካ ውስጥ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም እንዳይገነባ ምዕራባውያን ሀገራት መሰናክል ይፈጥራሉ – ኢትዮጵያዊ የሕግ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ውስጥ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም እንዳይገነባ ምዕራባውያን ሀገራት መሰናክል ይፈጥራሉ – ኢትዮጵያዊ የሕግ ባለሙያ

አኅጉሪቱ ውስጥ ዴሞክራሲ እንዳይጎለብት ተፅዕኖ እያደጉ ያሉት ምዕራባውያን መሆናቸውን የሕግ ባለሙያው ዐምደገብርኤል አድማሱ ተናግረዋል።

"የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ዱላ በደንብ በገረፋቸው የምዕራብ አፍሪካ እና የሳሕል ሀገራት መሪዎች ሲመረጡ ወይም የታጠቀ ኃይል ወደ ሥልጣን ሲወጣ፣ በተለይ የፈረንሳይ እና የሌሎቹ የአውሮፓ ሀገራቶች እጅ መኖሩ ይታወቃል። በዚህም እንደነ ቡርኪና ፋሶ ያሉ ሀገራት ከሀገራቱ ጋር ሙሉ በሙሉ  የፖለቲካ ግንኙነት  እስከማቋረጥ የደረሰ ርምጃ እየወሰዱ ነው።" ብለዋል።

ባለሙያው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የሳሕል ቀጣና ሀገራት የራሳቸው ቀጣናዊ የፍትሕ ተቋም መገንባታቸው ለአኅጉሪቱ የሚኖረው አስፈላጊነት በተመለከተ የሰጡትን ማብራሪያ ቪዲዮው ላይ ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0