በሕንድ የጣለው ከባድ ዝናብ ተከትሎ ባለብዙ ፎቅ ሕንፃ ተደርምሶ ቢያንስ የስድስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

ሰብስክራይብ

#Viral | በሕንድ የጣለው ከባድ ዝናብ ተከትሎ ባለብዙ ፎቅ ሕንፃ ተደርምሶ ቢያንስ የስድስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

ክስተቱ የተፈጠረው በሙምባይ ሲሆን፣ ሕንፃው አጠገቡ በሚገኝ ሌላ ቤት ላይ መደርመሱን የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

በፍርስራሹ ሥር የተያዙ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ በሚል የነፍስ አድን ቡድኖች በአደጋው ቦታ ሥራቸውን በመቀጠል ላይ ናቸው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0