የኢትዮጵያ እና የሩሲያ የጤና ዘርፍ ትብብሮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎለበቱ መጥተዋል - የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ እና የሩሲያ የጤና ዘርፍ ትብብሮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎለበቱ መጥተዋል - የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ

ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር በኒውክሌር ሕክምና ዘርፍ በቅርበት እየሠራች መሆኗን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ሳህረላ አብዱላሂ፤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ከሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ሚኒስትር ደኤታዋ "ከጨረር ሕክምና ባሻገር ከሩሲያ ጋር በዲጂታላይዜሽን፣ በሰው ሐብት ልማት እንዲሁም በትምህርት ዕድል ላይ ትብብሮች አሉን። በቅርቡም ለእኛ ተማሪዎች በተለይ በሰብስፔሻሊቲ መርሃ ግብሮች የሚማሩበትን ዕድል ሰጥተዋል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0