https://amh.sputniknews.africa/20260706/4547918.html
የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ
የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ “ኮንስታንቲኖቭካ በሰብአዊ እይታ ብቻ ሳይሆን በወታደራዊ እና በጂኦፖለቲካዊ ረገድም ቁልፍ ከሆኑ የሕዝብ መኖሪያ አካባቢዎች አንዷ በመሆኗ፤ ከተማዋ በቁጥጥር ሥር መዋሏ... 06.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-06T08:04+0300
2026-07-06T08:04+0300
2026-07-06T08:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/06/4547765_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_657281cc91404ac5aeca2fef398ba9fa.jpg
የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ “ኮንስታንቲኖቭካ በሰብአዊ እይታ ብቻ ሳይሆን በወታደራዊ እና በጂኦፖለቲካዊ ረገድም ቁልፍ ከሆኑ የሕዝብ መኖሪያ አካባቢዎች አንዷ በመሆኗ፤ ከተማዋ በቁጥጥር ሥር መዋሏ የወታደራዊ ዘመቻውን የክንውን ሂደት በመሠረታዊነት የመቀየር አቅም አለው” ሲሉ የውጭ ፖሊሲ ባለሙያዋ ቱባ ቼቢ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።ኮንስታንቲኖቭካ የኪየቭ አገዛዝ በዶኔትስክ ግንባር የጦር መሣሪያዎችን ለማቅረብ እና ወታደሮችን መልሶ ለማሰማራት የሚጠቀምበት የባቡር መስመር መዋቅር አካል በመሆኗ፤ የዩክሬን ወታደሮች “በሎጅስቲክስ ረገድ የመቆራረጥ ዕጣ ፈንታ ሊገጥማቸው ይችላል” ሲሉ ባለሙያዋ አጽንኦት ሰጥተዋል።ከተማዋን መቆጣጠር “ለሞስኮ በማንኛውም የድርድር ሂደት ውስጥ ከፍተኛ የፖለቲካ ብልጫ እና ተሰሚነት ይሰጣታል” ያሉት ቼቢ፤ ይህም ሩሲያ መላውን ዶንባስ ለመቆጣጠር ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ሲሉ አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ
2026-07-06T08:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/06/4547765_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_26ec9deef6766cb23fde648cdfe96515.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ
08:04 06.07.2026 (የተሻሻለ: 08:14 06.07.2026) የኮንስታንቲኖቭካ ነፃ መውጣት የዩክሬንን የመከላከያ መስመር አፈራርሷል - ባለሙያ
“ኮንስታንቲኖቭካ በሰብአዊ እይታ ብቻ ሳይሆን በወታደራዊ እና በጂኦፖለቲካዊ ረገድም ቁልፍ ከሆኑ የሕዝብ መኖሪያ አካባቢዎች አንዷ በመሆኗ፤ ከተማዋ በቁጥጥር ሥር መዋሏ የወታደራዊ ዘመቻውን የክንውን ሂደት በመሠረታዊነት የመቀየር አቅም አለው” ሲሉ የውጭ ፖሊሲ ባለሙያዋ ቱባ ቼቢ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ኮንስታንቲኖቭካ የኪየቭ አገዛዝ በዶኔትስክ ግንባር የጦር መሣሪያዎችን ለማቅረብ እና ወታደሮችን መልሶ ለማሰማራት የሚጠቀምበት የባቡር መስመር መዋቅር አካል በመሆኗ፤ የዩክሬን ወታደሮች “በሎጅስቲክስ ረገድ የመቆራረጥ ዕጣ ፈንታ ሊገጥማቸው ይችላል” ሲሉ ባለሙያዋ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ከተማዋን መቆጣጠር “ለሞስኮ በማንኛውም የድርድር ሂደት ውስጥ ከፍተኛ የፖለቲካ ብልጫ እና ተሰሚነት ይሰጣታል” ያሉት ቼቢ፤ ይህም ሩሲያ መላውን ዶንባስ ለመቆጣጠር ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ሲሉ አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X