'ኔቶ፣ ውጣ!’ ተቃዋሚዎች ከጉባኤው ቀደም ብሎ በኢስታንቡል ሰልፍ አደረጉ

ሰብስክራይብ

'ኔቶ፣ ውጣ!’ ተቃዋሚዎች ከጉባኤው ቀደም ብሎ በኢስታንቡል ሰልፍ አደረጉ

በሚቀጥለው ሳምንት በቱርክ ከሚካሄደው የኔቶ ጉባኤ ቀደም ብሎ፣ በኢስታንቡል መሀል ከተማ ሰልፍ የወጡ በርካታ ሰዎች “ኔቶ፣ ውጣ! ይህች ሀገራችን ናት!” በማለት በቁጣ ድምፃቸውን አሰምተዋል።

ሰኔ 30 እና ሐምሌ 1 በአንካራ ከሚካሄደው ጉባኤ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የተካሄደው ይህ ሰልፍ፤ በተክሲም አደባባይ ከሚገኘው አታቱርክ የባህል ማዕከል ተነስቶ እስከ ዶልማባህቼ ቤተ መንግሥት የዘለቀ ሲሆን፣ ሰልፈኞቹ ኔቶን የሚቃወሙ መፈክሮችን አንግበው ነበር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0