https://amh.sputniknews.africa/20260705/4547235.html
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በመላው ማሊ የተሰነዘሩትን የተቀናጁ የሽብር ጥቃቶች አወገዙ - መግለጫ
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በመላው ማሊ የተሰነዘሩትን የተቀናጁ የሽብር ጥቃቶች አወገዙ - መግለጫ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በመላው ማሊ የተሰነዘሩትን የተቀናጁ የሽብር ጥቃቶች አወገዙ - መግለጫ ጥቃቶቹ “ሽብርተኝነት እና ሁከት ቀስቃሽ ፅንፈኝነት ለማሊ፣ ለሳህል ቀጣና እና ለአጠቃላይ ለአፍሪካ አኅጉር ከባድ ስጋት መደቀናቸውን እንደቀጠሉ... 05.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-05T20:04+0300
2026-07-05T20:04+0300
2026-07-05T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/05/4547082_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_98d84889e21f25f8dfb8448b6a852893.jpg
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በመላው ማሊ የተሰነዘሩትን የተቀናጁ የሽብር ጥቃቶች አወገዙ - መግለጫ ጥቃቶቹ “ሽብርተኝነት እና ሁከት ቀስቃሽ ፅንፈኝነት ለማሊ፣ ለሳህል ቀጣና እና ለአጠቃላይ ለአፍሪካ አኅጉር ከባድ ስጋት መደቀናቸውን እንደቀጠሉ የሚያመላክት ግልጽ ማሳያ ነው” ሲሉ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ በመግለጫቸው ጠቅሰዋል።“ዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግን ሙሉ በሙሉ ባከበረ መልኩ እና ለንጹሃን ዜጎች ጥበቃ የማያቋርጥ ትኩረት በመስጠት ሰላምን፣ ደህንነትን እና መረጋጋትን ለማስፈን የጋራ ጥረቶችን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ያሳያሉ።” ቅዳሜ ዕለት የማሊ ጦር ከሩሲያው አፍሪካ ኮርፕስ ጋር በመተባበር በሴቫሬ እና ጋኦ የተሰነዘሩ የሽብር ጥቃቶችን የመከተ ሲሆን፤ 26 ታጣቂዎችን በመደምሰስ እና አንድ ተሽከርካሪ ማውደሙን የሀገሪቱ የጦር ኃይል አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/05/4547082_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e3ba42e4c98a2cf314d24760f0e7deb4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በመላው ማሊ የተሰነዘሩትን የተቀናጁ የሽብር ጥቃቶች አወገዙ - መግለጫ
20:04 05.07.2026 (የተሻሻለ: 20:14 05.07.2026) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በመላው ማሊ የተሰነዘሩትን የተቀናጁ የሽብር ጥቃቶች አወገዙ - መግለጫ
ጥቃቶቹ “ሽብርተኝነት እና ሁከት ቀስቃሽ ፅንፈኝነት ለማሊ፣ ለሳህል ቀጣና እና ለአጠቃላይ ለአፍሪካ አኅጉር ከባድ ስጋት መደቀናቸውን እንደቀጠሉ የሚያመላክት ግልጽ ማሳያ ነው” ሲሉ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ በመግለጫቸው ጠቅሰዋል።
“ዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግን ሙሉ በሙሉ ባከበረ መልኩ እና ለንጹሃን ዜጎች ጥበቃ የማያቋርጥ ትኩረት በመስጠት ሰላምን፣ ደህንነትን እና መረጋጋትን ለማስፈን የጋራ ጥረቶችን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ያሳያሉ።”
ቅዳሜ ዕለት የማሊ ጦር ከሩሲያው አፍሪካ ኮርፕስ ጋር በመተባበር በሴቫሬ እና ጋኦ የተሰነዘሩ የሽብር ጥቃቶችን የመከተ ሲሆን፤ 26 ታጣቂዎችን በመደምሰስ እና አንድ ተሽከርካሪ ማውደሙን የሀገሪቱ የጦር ኃይል አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X