https://amh.sputniknews.africa/20260705/4546384.html
በኢቦላ ወረርሽኝ ‘ገና ከፍተኛው ደረጃ ላይ አልደረስንም’ - የአፍሪካ ሲዲሲ ባለሥልጣን
በኢቦላ ወረርሽኝ ‘ገና ከፍተኛው ደረጃ ላይ አልደረስንም’ - የአፍሪካ ሲዲሲ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
በኢቦላ ወረርሽኝ ‘ገና ከፍተኛው ደረጃ ላይ አልደረስንም’ - የአፍሪካ ሲዲሲ ባለሥልጣን“በዲ አር ኮንጎ የተከሰተው የቡንዲቡግዮ ኢቦላ ወረርሽኝ ጠንካራ፣ ፈጣን እና የተቀናጀ ምላሽ ይፈልጋል” ሲሉ የአፍሪካ የበሽታ መከላከል እና ቁጥጥር ማዕከል... 05.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-05T19:09+0300
2026-07-05T19:09+0300
2026-07-05T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/05/4546231_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_8aad1180918b00b270cfa3f5d71a6573.jpg
በኢቦላ ወረርሽኝ ‘ገና ከፍተኛው ደረጃ ላይ አልደረስንም’ - የአፍሪካ ሲዲሲ ባለሥልጣን“በዲ አር ኮንጎ የተከሰተው የቡንዲቡግዮ ኢቦላ ወረርሽኝ ጠንካራ፣ ፈጣን እና የተቀናጀ ምላሽ ይፈልጋል” ሲሉ የአፍሪካ የበሽታ መከላከል እና ቁጥጥር ማዕከል (የአፍሪካ ሲዲሲ) ውና ዳይሬክተር ዶ/ር ዣን ካሴያ ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።የዓለም ጤና ድርጅት እስከ ረቡዕ ድረስ ያጠናቀረው የቅርብ ጊዜ መረጃ የሚከተለውን ያሳያል፦ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክአጠቃላይ የተረጋገጡ ተጠቂዎች ቁጥር፦ 1,460የሞቱት፦ 452 ኡጋንዳየተረጋገጡ ተጠቂዎች ቁጥር፦ 20የሞቱት፦ 2“ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ በተጨባጭ በመሬት ላይ ያለውን ተግባር ማጠናከር፣ ሕይወት አድን የሆኑ መሣሪያዎችን እና ግብዓቶችን የማግኘት ሂደትን ማፋጠን እንዲሁም በወረርሽኙ የተጠቁ ማኅበረሰቦችን መደገፍ ነው” ሲል አፍሪካ ሲዲሲ አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/05/4546231_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_dc2e53887cc6e5f7aadf5a0d2949210c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢቦላ ወረርሽኝ ‘ገና ከፍተኛው ደረጃ ላይ አልደረስንም’ - የአፍሪካ ሲዲሲ ባለሥልጣን
19:09 05.07.2026 (የተሻሻለ: 19:14 05.07.2026) በኢቦላ ወረርሽኝ ‘ገና ከፍተኛው ደረጃ ላይ አልደረስንም’ - የአፍሪካ ሲዲሲ ባለሥልጣን
“በዲ አር ኮንጎ የተከሰተው የቡንዲቡግዮ ኢቦላ ወረርሽኝ ጠንካራ፣ ፈጣን እና የተቀናጀ ምላሽ ይፈልጋል” ሲሉ የአፍሪካ የበሽታ መከላከል እና ቁጥጥር ማዕከል (የአፍሪካ ሲዲሲ) ውና ዳይሬክተር ዶ/ር ዣን ካሴያ ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት እስከ ረቡዕ ድረስ ያጠናቀረው የቅርብ ጊዜ መረጃ የሚከተለውን ያሳያል፦
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አጠቃላይ የተረጋገጡ ተጠቂዎች ቁጥር፦ 1,460
የሞቱት፦ 452
ኡጋንዳ
የተረጋገጡ ተጠቂዎች ቁጥር፦ 20
የሞቱት፦ 2
“ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ በተጨባጭ በመሬት ላይ ያለውን ተግባር ማጠናከር፣ ሕይወት አድን የሆኑ መሣሪያዎችን እና ግብዓቶችን የማግኘት ሂደትን ማፋጠን እንዲሁም በወረርሽኙ የተጠቁ ማኅበረሰቦችን መደገፍ ነው” ሲል አፍሪካ ሲዲሲ አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X