ይመልከቱ | አርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት፦ የኢትዮጵያ አዲሱ የጉባኤ ቱሪዝም ማዕከል
16:15 04.07.2026 (የተሻሻለ: 16:24 04.07.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ይመልከቱ | አርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት፦ የኢትዮጵያ አዲሱ የጉባኤ ቱሪዝም ማዕከል
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የተመረቀው ሪዞርቱ የሚከቱልትን ይዟል፡፡
🟠 2 ፕሬዚደንሻል ስዊቶችን ጨምሮ 85 ቅንጡ ክፍሎች፣
🟠 ከ1,300 በላይ ሰዎችን የሚይዝ ዘመናዊ አዳራሽ፣
🟠 ዓለም አቀፍና የሃገር ውስጥ ምግብ ቤቶች፣ የቪአይፒ አዳራሽ እና በሐይቅ ላይ ተንሳፋፊ ሬስቶራንቶች፣
🟠 ስፓ፣ ባህላዊ የጤና መጠበቂያዎች፣ መዋኛ ገንዳ እና የአካል ብቃት ማዕከል፣
🟠 የእግር ጉዞ መንገዶች፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የሕፃናት መጫወቻዎች
🟠 የአትክልት ስፍራዎች ከ2,000 በላይ የፍራፍሬ ዛፎች ጋር እንዲሁም
🟠 የባሕል ትርኢቶች፣ ባህላዊ ሙዚቃ፣ የቡና አፈላል እና የእጅ ጥበብ ሥራዎች ማሳያዎችን ይዟል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X