የኢራን ሉዓላዊ መሪ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ለመታደም የአፍሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቴህራን ገቡ

ሰብስክራይብ

የኢራን ሉዓላዊ መሪ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ለመታደም የአፍሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቴህራን ገቡ

የልዑካን ቡድኖቹን የሚመሩት፦

የቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤

የኮንጎ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤

የናሚቢያ የፕሬዝዳንት ጉዳዮች ሚኒስትር፤

የግብፅ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናቸው።

እንደ ኢራን ሚዲያ ዘገባ፤ ከቱኒዚያ፣ ከሞሮኮ እና ከሴኔጋል የመጡ ምሁራንና አሳቢዎችም ለቀደሞው የኢራን መሪ ክብራቸውንና ሀዘናቸውን ገልጸዋል።

ለአያቶላ ኻሚኒ የቀብር ሥነ ሥርዓት ወደ 100 የሚጠጉ ሀገራት የልዑካን ቡድኖቻቸውን ወደ ቴህራን መላካቸው ተነግሯል።

የቀብር ሥነ ሥርዓቱ የሀዘን መርሃ ግብሮች ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 2 ቀን የሚቀጥሉ ሲሆን፤ በመጨረሻም በመሽሃድ ከተማ በሚፈጸመው ቀብር ይጠናቀቃል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0