https://amh.sputniknews.africa/20260703/4506125.html
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባ ምንጭ ከተማ የተከናወነውን የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በተመለከተ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ጥራቱን የጠበቀ ዘመናዊ... 03.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-03T09:55+0300
2026-07-03T09:55+0300
2026-07-03T10:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/03/4505972_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_221af4b7e111611251d74bd1aca6738e.jpg
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባ ምንጭ ከተማ የተከናወነውን የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በተመለከተ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ጥራቱን የጠበቀ ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን ከአረንጓዴ ልማት ጋር በማስተሳሰር የኢትዮጵያ ከተሞችን ምቹነት የማረጋገጥ ሥራ በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።"ያየነው የአርባ ምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት፤ ዘመናዊ የአስፋልት መንገድ እና መብራቶችን እና ዲጂታል ስክሪኖችን ያካተተ ሲሆን በተጠናቀቁት የኮሪደር ስራዎች ላይ አገልግሎቱ ተጀምሯል።" ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ
2026-07-03T09:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/03/4505972_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_18cc1f6e4fb147f11c4b9439dd389562.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ
09:55 03.07.2026 (የተሻሻለ: 10:04 03.07.2026) የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር ዋነኛ ግብ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ ገለጹ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባ ምንጭ ከተማ የተከናወነውን የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በተመለከተ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ጥራቱን የጠበቀ ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን ከአረንጓዴ ልማት ጋር በማስተሳሰር የኢትዮጵያ ከተሞችን ምቹነት የማረጋገጥ ሥራ በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
"ያየነው የአርባ ምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት፤ ዘመናዊ የአስፋልት መንገድ እና መብራቶችን እና ዲጂታል ስክሪኖችን ያካተተ ሲሆን በተጠናቀቁት የኮሪደር ስራዎች ላይ አገልግሎቱ ተጀምሯል።" ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X