https://amh.sputniknews.africa/20260702/4505229.html
የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ በደቡብ አፍሪካ በስደተኞች ላይ በሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶች ዙሪያ ማስጠነቀቂያ ሰጡ
የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ በደቡብ አፍሪካ በስደተኞች ላይ በሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶች ዙሪያ ማስጠነቀቂያ ሰጡ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ በደቡብ አፍሪካ በስደተኞች ላይ በሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶች ዙሪያ ማስጠነቀቂያ ሰጡ "ሕገ-ወጥ ስደትን አንደግፍም፤ የሕዝባችንም ስጋት እውነተኛ እንዳልሆነ አናስመስልም። ነገር ግን ለችግር የጭካኔ ምላሽ አንሰጥም፣... 02.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-02T20:24+0300
2026-07-02T20:24+0300
2026-07-02T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/02/4505076_0:68:1280:788_1920x0_80_0_0_39a22f1db4099a98abd2979b11572e96.jpg
የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ በደቡብ አፍሪካ በስደተኞች ላይ በሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶች ዙሪያ ማስጠነቀቂያ ሰጡ "ሕገ-ወጥ ስደትን አንደግፍም፤ የሕዝባችንም ስጋት እውነተኛ እንዳልሆነ አናስመስልም። ነገር ግን ለችግር የጭካኔ ምላሽ አንሰጥም፣ ሥርዓተ-አልበኝነትን እያበረታታን ስለ ሥርዓት አንሰብክም" ሲሉ ፊኪሌ ምባሉላ ተናግረዋል።ከኤኤንሲ መሪ የተወሰዱ ዋና ዋና ነጥቦች፦ ምባሉላ፤ አሁን ስደተኞችን የሚቃወሙ ብዙዎች በአፓርታይድ ዘመን በጎረቤት ሀገራት መጠለያ አግኝተው እንደነበር ለደቡብ አፍሪካውያን አስታውሰዋል። "ከአፍሪካውያን ጋር የአብሮነት ዳቦ ቆርሶ አሁን በአፍሪካዊ ጎረቤት ላይ መነሳት፤ ነፃነታችንን እውን ያደረገውን ትግል መክዳት ነው።" የኤኤንሲ መሪ፤ መንግሥት የሕገ-ወጥ ስደት ችግርን ለመፍታት እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው፤ ፀጥታ ኃይሎች ሁከቱን በመግታት ለተጫወቱት ሚና ምሥጋና አቅርበዋል። "እኛ የኔልሰን ማንዴላ፣ የአልበርቲና ሲሱሉ፣ የዊኒ ማንዴላ...ልጆች ነን። እኛ በ 'ኡቡንቱ' (በሰብዓዊነትና በአብሮነት እሴት) የታነጽን ሕዝቦች ነን" ሲሉ ምባሉላ ንግግራቸውን አጠቃለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/02/4505076_70:0:1210:855_1920x0_80_0_0_04c3a4e2a3bf0dcf97dccd7a84c7bd6d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ በደቡብ አፍሪካ በስደተኞች ላይ በሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶች ዙሪያ ማስጠነቀቂያ ሰጡ
20:24 02.07.2026 (የተሻሻለ: 20:34 02.07.2026) የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ በደቡብ አፍሪካ በስደተኞች ላይ በሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶች ዙሪያ ማስጠነቀቂያ ሰጡ
"ሕገ-ወጥ ስደትን አንደግፍም፤ የሕዝባችንም ስጋት እውነተኛ እንዳልሆነ አናስመስልም። ነገር ግን ለችግር የጭካኔ ምላሽ አንሰጥም፣ ሥርዓተ-አልበኝነትን እያበረታታን ስለ ሥርዓት አንሰብክም" ሲሉ ፊኪሌ ምባሉላ ተናግረዋል።
ከኤኤንሲ መሪ የተወሰዱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
ምባሉላ፤ አሁን ስደተኞችን የሚቃወሙ ብዙዎች በአፓርታይድ ዘመን በጎረቤት ሀገራት መጠለያ አግኝተው እንደነበር ለደቡብ አፍሪካውያን አስታውሰዋል።
"ከአፍሪካውያን ጋር የአብሮነት ዳቦ ቆርሶ አሁን በአፍሪካዊ ጎረቤት ላይ መነሳት፤ ነፃነታችንን እውን ያደረገውን ትግል መክዳት ነው።"
የኤኤንሲ መሪ፤ መንግሥት የሕገ-ወጥ ስደት ችግርን ለመፍታት እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው፤ ፀጥታ ኃይሎች ሁከቱን በመግታት ለተጫወቱት ሚና ምሥጋና አቅርበዋል።
"እኛ የኔልሰን ማንዴላ፣ የአልበርቲና ሲሱሉ፣ የዊኒ ማንዴላ...ልጆች ነን። እኛ በ 'ኡቡንቱ' (በሰብዓዊነትና በአብሮነት እሴት) የታነጽን ሕዝቦች ነን" ሲሉ ምባሉላ ንግግራቸውን አጠቃለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X