ይመልከቱ | ሩሲያ የመጀመሪያውን የታንዛኒያ ቀጥታ በረራ መንገደኞች ተቀበለች

ሰብስክራይብ

ይመልከቱ | ሩሲያ የመጀመሪያውን የታንዛኒያ ቀጥታ በረራ መንገደኞች ተቀበለች

የኤር ታንዛኒያ ​አውሮፕላን 123 መንገደኞችን አሳፍሮ ዛሬ ጠዋት ሞስኮ ደርሷል።

​በረራዎቹ በሳምንት ሦስት ጊዜ በዳሬሰላም – ሞስኮ – ዛንዚባር – ዳሬሰላም መስመር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላንን በመጠቀም ይከናወናሉ።

​ወደ ታንዛኒያ በሚመለሰው በረራ 144 መንገደኞች እንደሚሳፈሩ የሩሲያ ትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0