የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ባፋና ባፋና ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ቆይታውን አጠናቆ በታላቅ አቀባበል ወደ ሀገሩ ተመለሰ

ሰብስክራይብ

#viral |የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን ባፋና ባፋና ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ቆይታውን አጠናቆ በታላቅ አቀባበል ወደ ሀገሩ ተመለሰ

​ ቡድኑ ለመጀመሪያ ግዜ ለጥሎ ማለፍ በመድረስ ያደረገውን ጉዞ አጠናቆ ትናንት ምሽት ደቡብ አፍሪካ ገብቷል።

1ኛ ጨዋታ፦ ውድድሩን በጋራ ከምታስተናግደው ሜክሲኮ ጋር ባደረገው የመክፈቻ ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ሽንፈት አስተናግዷል።

2ኛ ጨዋታ፦ ከቼክ ሪፐብሊክ ጋር 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል።

3ኛ ጨዋታ፦ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር መሸጋገሩን አረጋግጧል።

የ32ቱ ጥሎ ማለፍ፦ ውድድሩን በጋራ ከምታስተናግደው ካናዳ ጋር ባደረገው ጨዋታ፤ በተጨማሪ ሰዓት በተቆጠረበት ጎል 1 ለ 0 ተሸንፎ የዓለም ዋንጫ ጉዞው አክትሟል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0