https://amh.sputniknews.africa/20260702/4499745.html
የሩሲያ ጦር ዛሬ ማለዳ በኪየቭ ተቋማት ላይ የሰነዘረው ጥቃት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው መሆኑን የኪየቭ ከንቲባ ገለጹ
የሩሲያ ጦር ዛሬ ማለዳ በኪየቭ ተቋማት ላይ የሰነዘረው ጥቃት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው መሆኑን የኪየቭ ከንቲባ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር ዛሬ ማለዳ በኪየቭ ተቋማት ላይ የሰነዘረው ጥቃት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው መሆኑን የኪየቭ ከንቲባ ገለጹከጥቃቱ በኋላ የዩክሬን ዋና ከተማ በከፊል እንዲሁም በሌሎች አራት ክልሎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን... 02.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-02T14:41+0300
2026-07-02T14:41+0300
2026-07-02T15:02+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/02/4499592_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_4dff569fcb960331295f4415b914404b.jpg
የሩሲያ ጦር ዛሬ ማለዳ በኪየቭ ተቋማት ላይ የሰነዘረው ጥቃት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው መሆኑን የኪየቭ ከንቲባ ገለጹከጥቃቱ በኋላ የዩክሬን ዋና ከተማ በከፊል እንዲሁም በሌሎች አራት ክልሎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የዩክሬን የመንግሥት የኃይል ማከፋፈያ ኦፕሬተር "ኡክሬነርጎ" አስታውቋል።የሩሲያ የጦር ኃይሎች ትናንት ሌሊት በኪየቭ የሚገኙ በርካታ የወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማትን፣ የነዳጅ ዲፖ እንዲሁም የድሮን ማከማቻ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ማዕከላትን እንደደበደቡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ቀደም ብሎ አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/02/4499592_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1cc75816f0f029aa08d0e769fd15837c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ጦር ዛሬ ማለዳ በኪየቭ ተቋማት ላይ የሰነዘረው ጥቃት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው መሆኑን የኪየቭ ከንቲባ ገለጹ
14:41 02.07.2026 (የተሻሻለ: 15:02 02.07.2026) የሩሲያ ጦር ዛሬ ማለዳ በኪየቭ ተቋማት ላይ የሰነዘረው ጥቃት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው መሆኑን የኪየቭ ከንቲባ ገለጹከጥቃቱ በኋላ የዩክሬን ዋና ከተማ በከፊል እንዲሁም በሌሎች አራት ክልሎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የዩክሬን የመንግሥት የኃይል ማከፋፈያ ኦፕሬተር "ኡክሬነርጎ" አስታውቋል።
የሩሲያ የጦር ኃይሎች ትናንት ሌሊት በኪየቭ የሚገኙ በርካታ የወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማትን፣ የነዳጅ ዲፖ እንዲሁም የድሮን ማከማቻ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ማዕከላትን
እንደደበደቡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ቀደም ብሎ አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X