https://amh.sputniknews.africa/20260702/4499533.html
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "መደመር" መጽሐፍ ወደ ቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህትመት ዝግጁ ሆነ
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "መደመር" መጽሐፍ ወደ ቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህትመት ዝግጁ ሆነ
Sputnik አፍሪካ
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "መደመር" መጽሐፍ ወደ ቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህትመት ዝግጁ ሆነ የመፅሐፉ መተርጎም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን የባሕል ልውውጥ የሚያሳድግ፣ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር እንዲሁም... 02.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-02T14:32+0300
2026-07-02T14:32+0300
2026-07-02T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/02/4499380_0:438:719:842_1920x0_80_0_0_d77b495821f813bde75642fff57e2fb1.jpg
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "መደመር" መጽሐፍ ወደ ቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህትመት ዝግጁ ሆነ የመፅሐፉ መተርጎም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን የባሕል ልውውጥ የሚያሳድግ፣ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር እንዲሁም በጋራ ሃሳቦች እና ራዕዮች ዙሪያ ጥልቅ ግንዛቤን የሚፈጥር ነው ሲል በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። መጽሐፉ ከዚህ ቀደም በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ እና በእንግሊዝኛ፤ በቅርቡ ደግሞ በአረብኛ እና በፓኪስታን የኡርዱ ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለንባብ በቅቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/02/4499380_0:371:719:910_1920x0_80_0_0_d3d65b87f6618ffe7b9fc51c8df5d927.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "መደመር" መጽሐፍ ወደ ቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህትመት ዝግጁ ሆነ
14:32 02.07.2026 (የተሻሻለ: 14:34 02.07.2026) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "መደመር" መጽሐፍ ወደ ቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህትመት ዝግጁ ሆነ
የመፅሐፉ መተርጎም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን የባሕል ልውውጥ የሚያሳድግ፣ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር እንዲሁም በጋራ ሃሳቦች እና ራዕዮች ዙሪያ ጥልቅ ግንዛቤን የሚፈጥር ነው ሲል በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።
መጽሐፉ ከዚህ ቀደም በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ እና በእንግሊዝኛ፤ በቅርቡ ደግሞ በአረብኛ እና በፓኪስታን የኡርዱ ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለንባብ በቅቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X