ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተገነባውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ መረቁ

© telegram sputnik_ethiopiaጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተገነባውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ መረቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተገነባውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ መረቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.07.2026
ሰብስክራይብ

ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተገነባውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ መረቁ

መንደሩ የገጠር ኮሪደር ልማት አካል ሲሆን በ79.4 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው።

‎ዘመናዊ የመታጠቢያ ክፍሎች፣ የእንስሳት ማደሪያ፣ የአትክልት ስፍራ፣ የባዮ ጋዝ እና የንብ ቀፎዎች ያሟላ እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

‎"ይህ ሞዴል መንደር የገጠሩን ማኅበረሰብ ክብር፣ ምቾት እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገረ የሪፎርማችን ህያው ፍሬ ነው" ሲለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተገነባውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ መረቁ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተገነባውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ መረቁ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተገነባውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ መረቁ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0