ግብፅ እና ሩዋንዳ ለአፍሪካ የጋራ ማዕቀፍ መንገድ የሚከፍት የኤአይ እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጋርነት መሠረቱ

© telegram sputnik_ethiopiaግብፅ እና ሩዋንዳ ለአፍሪካ የጋራ ማዕቀፍ መንገድ የሚከፍት የኤአይ እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጋርነት መሠረቱ
ግብፅ እና ሩዋንዳ ለአፍሪካ የጋራ ማዕቀፍ መንገድ የሚከፍት የኤአይ እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጋርነት መሠረቱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.07.2026
ሰብስክራይብ

ግብፅ እና ሩዋንዳ ለአፍሪካ የጋራ ማዕቀፍ መንገድ የሚከፍት የኤአይ እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጋርነት መሠረቱ

​ የግብፅ የኮሙዩኒኬሽንና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ራፋት ሄንዲ እና የሩዋንዳ የኮሙዩኒኬሽን፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ሚኒስትር ፓውላ ኢንጋቢሬ ቅድሚያ በሚሰጣቸው ዘርፎች በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የሚመሩ የሙከራ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ተወያይተዋል።

​▪ የጤና ጥበቃ፣

▪ ግብርና፣

▪ የአካባቢ ቋንቋዎች፣

▪ የመንግሥት አገልግሎቶች።

​ሁለቱ ወገኖችኤአይ አስተዳደር ዙሪያ የሚያደርጉትን ቅንጅት ለመቀጠል እና ትብብራቸውን በመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ይፋዊ ለማድረግ ተስማምተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
ግብፅ እና ሩዋንዳ ለአፍሪካ የጋራ ማዕቀፍ መንገድ የሚከፍት የኤአይ እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጋርነት መሠረቱ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
ግብፅ እና ሩዋንዳ ለአፍሪካ የጋራ ማዕቀፍ መንገድ የሚከፍት የኤአይ እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጋርነት መሠረቱ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0