ከአፍሪካ ወደ ሌላ አካባቢ የሚሻገሩ ምርቶች በከፊል ያለቁ ወይም ሙሉ በሙሉ ያለቁ ሊሆኑ ይገባል - የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

ከአፍሪካ ወደ ሌላ አካባቢ የሚሻገሩ ምርቶች በከፊል ያለቁ ወይም ሙሉ በሙሉ ያለቁ ሊሆኑ ይገባል - የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር

የአፍሪካን በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪነት የሚያሳድጉ ትብብሮችን ማስፋት አስፈላጊ እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር መሐመድራፊ አባራያ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።

"ነባሩ ሞዴል ከአፍሪካ ጥሬ ዕቃዎች ተልከው በከፍተኛ ዋጋ መልሰው ለአኅጉሪቱ የሚሸጡበት እና አኅጉሪቱን ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርግ የግንኙነት ሰንሰለት ፈጥሯል" ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0