https://amh.sputniknews.africa/20260701/4493927.html
በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ
በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ
Sputnik አፍሪካ
#viral | በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ትናንት አመሻሽ በሞቃዲሾ ታሌክስ መገናኛ ከተገኙ ዜጎች ጋር የደቡባዊ ክፍሎች ነጻነት እና የሰሜንና ደቡብ ሶማሊያ ውህደት እውን... 01.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-01T20:34+0300
2026-07-01T20:34+0300
2026-07-01T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/01/4493774_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_8fd8030ea010e41c82dbb00e5320b8ae.jpg
#viral | በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ትናንት አመሻሽ በሞቃዲሾ ታሌክስ መገናኛ ከተገኙ ዜጎች ጋር የደቡባዊ ክፍሎች ነጻነት እና የሰሜንና ደቡብ ሶማሊያ ውህደት እውን የሆነበትን ዕለት (እ.ኤ.አ ሐምሌ 1 ቀን 1960) በጋራ አክብረዋል።ፕሬዚዳንቱ በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ "የአንድነታችን፣ የነጻነታችን እና የሀገረ መንግሥታችን ህያው ተምሳሌት ነው" ሲሉ ቀኑን ገልጸውታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ
Sputnik አፍሪካ
በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ
2026-07-01T20:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/01/4493774_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_b6a1aaa4bcb072ee47045d3c0b612255.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ
20:34 01.07.2026 (የተሻሻለ: 20:44 01.07.2026) #viral | በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን የአንድነት ቀንን ከፕሬዚዳንታቸው ጋር አከበሩ
ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ትናንት አመሻሽ በሞቃዲሾ ታሌክስ መገናኛ ከተገኙ ዜጎች ጋር የደቡባዊ ክፍሎች ነጻነት እና የሰሜንና ደቡብ ሶማሊያ ውህደት እውን የሆነበትን ዕለት (እ.ኤ.አ ሐምሌ 1 ቀን 1960) በጋራ አክብረዋል።
ፕሬዚዳንቱ በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ "የአንድነታችን፣ የነጻነታችን እና የሀገረ መንግሥታችን ህያው ተምሳሌት ነው" ሲሉ ቀኑን ገልጸውታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X