ሩሲያ በዓለም ሁለተኛዋ ፈጣን ዕድገት ያስመዘገበች ሀገር መሆኗን የስዊዘርላንድ ባንክ አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopiaሩሲያ በዓለም ሁለተኛዋ ፈጣን ዕድገት ያስመዘገበች ሀገር መሆኗን የስዊዘርላንድ ባንክ አስታወቀ
ሩሲያ በዓለም ሁለተኛዋ ፈጣን ዕድገት ያስመዘገበች ሀገር መሆኗን የስዊዘርላንድ ባንክ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.07.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ በዓለም ሁለተኛዋ ፈጣን ዕድገት ያስመዘገበች ሀገር መሆኗን የስዊዘርላንድ ባንክ አስታወቀ

ሀብታቸው በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሀገራት፦

ደቡብ ኮሪያ (+55%)

ሩሲያ (+37%)

ክሮኤሺያ (+29%)

በከፍተኛ ሀብታቸው የቀነሰባቸው ሀገራት፦

ዩናይትድ ኪንግደም፦ -23.2%

ኔዘርላንድስ፦ -14.4%

ፈረንሳይ፦ -4.5%

የተረጋጋ ሁኔታ ላይ ያለች ሀገር፦

ጣሊያን ባለፉት አምስት ዓመታት የነፍስ ወከፍ ሀብት መጠን ለውጥ ሳያሳይ በተመሳሳይ ደረጃ የቆየች ብቸኛ ሀገር ናት።

ስፑትኒክ በመረመረው የዩቢኤስ ሪፖርት መሠረት፤ ብሔራዊ ሀብት የሚሰላው ከፋይናንስ እና ከተጨባጭ ንብረቶች አጠቃላይ እሴት ላይ ዕዳን በመቀነስ ሲሆን ሁሉም አኃዞች በየሀገራቱ ብሔራዊ ገንዘቦች ተገልጸው የዋጋ ንረትን ከግምት ውስጥ በማስገባት የተስተካከሉ ናቸው።

የጊዜ ወሰን፦ ከ2020–2025

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0