የኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ነዋሪዎች በወር እስከ 1000 ዶላር እንዲገበያዩ የሚፈቅድ መመሪያ ወጣ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ነዋሪዎች በወር እስከ 1000 ዶላር እንዲገበያዩ የሚፈቅድ መመሪያ ወጣ
የኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ነዋሪዎች በወር እስከ 1000 ዶላር እንዲገበያዩ የሚፈቅድ መመሪያ ወጣ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.07.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ነዋሪዎች በወር እስከ 1000 ዶላር እንዲገበያዩ የሚፈቅድ መመሪያ ወጣ

የኢትዮጵያ እና የኬንያ የጠረፍ ንግድ መመሪያ፤ የድንበር ነጋዴዎች መለዋወጥ የሚችሏቸውን 50 ምርቶችንም ዘርዝሯል።

 

ማዕቀፉ በሁለቱ ሀገራት ድንበር የኮንትሮባንድ እና ሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴን ለመግራት ታስቦ የተቀረጸ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።

 

መመሪያው ታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የተፈረመውን የኢትዮጵያ እና ኬንያ የተቀላጠፈ የጠረፍ ንግድ ማዕቀፍ ስምምነት ለማስፈጸም የወጣ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0