https://amh.sputniknews.africa/20260701/4488001.html
የቡርኪና ፋሶ እና ፈረንሳይ ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚ
የቡርኪና ፋሶ እና ፈረንሳይ ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚ
Sputnik አፍሪካ
የቡርኪና ፋሶ እና ፈረንሳይ ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚኡጋዱጉ ከፓሪስ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማቋረጥ ያስተላለፈችው ውሳኔ፤ በተግባር፣ በአድራጎት እና በሃሳብ ቀድሞውኑ ሥራ ላይ የዋለውን መለያየት ይፋዊ ያደረገ ብቻ... 01.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-01T11:21+0300
2026-07-01T11:21+0300
2026-07-01T11:28+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/01/4487848_1:0:847:476_1920x0_80_0_0_b8f8a29950f799fbcd6cf8c3955f4ee6.jpg
የቡርኪና ፋሶ እና ፈረንሳይ ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚኡጋዱጉ ከፓሪስ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማቋረጥ ያስተላለፈችው ውሳኔ፤ በተግባር፣ በአድራጎት እና በሃሳብ ቀድሞውኑ ሥራ ላይ የዋለውን መለያየት ይፋዊ ያደረገ ብቻ መሆኑን የኅብረተሰብ አጥኚው እና የቡርኪና ፋሶ ንቁ ዜጎች ንቅናቄ አባል የሆኑት ፋራጋ ኔብኖማ ባሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ውሳኔው "አቋማችንን እያረጋገጥን መሆናችንን እና አሁን ካለው የፈረንሳይ መንግሥት ጋር ለመቀጠል ፍላጎት እንደሌለን ለመላው ዓለም ያሳያል" ሲሉ ባለሙያው አክለዋል። ቡርኪና ፋሶ አሁን በትሩን ለሌሎቹ የሳኅል ጥምረት ሀገራት እያስተላለፈች ነው ያሉት ባለሙያው፤ እነርሱም ተመሳሳይ ውሳኔ ለመውሰድ አይዘገዩም ብለው እንደሚያምኑ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ቡርኪናፋሶ ከፈረንሳይ ጋር የፈጸመችው ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚ
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪናፋሶ ከፈረንሳይ ጋር የፈጸመችው ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚ
2026-07-01T11:21+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/01/4487848_107:0:742:476_1920x0_80_0_0_f9ca685846e3ca2ec3afff4135a6fefa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቡርኪና ፋሶ እና ፈረንሳይ ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚ
11:21 01.07.2026 (የተሻሻለ: 11:28 01.07.2026) የቡርኪና ፋሶ እና ፈረንሳይ ፍቺ ያበቃለት ጉዳይ ነው - የኅብረተሰብ አጥኚኡጋዱጉ ከፓሪስ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማቋረጥ ያስተላለፈችው ውሳኔ፤ በተግባር፣ በአድራጎት እና በሃሳብ ቀድሞውኑ ሥራ ላይ የዋለውን መለያየት ይፋዊ ያደረገ ብቻ መሆኑን የኅብረተሰብ አጥኚው እና የቡርኪና ፋሶ ንቁ ዜጎች ንቅናቄ አባል የሆኑት
ፋራጋ ኔብኖማ ባሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ውሳኔው "አቋማችንን እያረጋገጥን መሆናችንን እና አሁን ካለው የፈረንሳይ መንግሥት ጋር ለመቀጠል ፍላጎት እንደሌለን ለመላው ዓለም ያሳያል" ሲሉ ባለሙያው አክለዋል።
ቡርኪና ፋሶ አሁን በትሩን ለሌሎቹ የሳኅል ጥምረት ሀገራት እያስተላለፈች ነው ያሉት ባለሙያው፤ እነርሱም ተመሳሳይ ውሳኔ ለመውሰድ አይዘገዩም ብለው እንደሚያምኑ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X