የኡጋዱጉ እና ፓሪስ ፍቺ፦ "ፈረንሳይ አለመፈለጓን መቀበል አቅቷት፤ ለመመለስ የተቻላትን ሁሉ እያደረገች ነው" – ተንታኝ

© telegram sputnik_ethiopiaየኡጋዱጉ እና ፓሪስ ፍቺ፦ "ፈረንሳይ አለመፈለጓን መቀበል አቅቷት፤ ለመመለስ የተቻላትን ሁሉ እያደረገች ነው" – ተንታኝ
የኡጋዱጉ እና ፓሪስ ፍቺ፦ ፈረንሳይ አለመፈለጓን መቀበል አቅቷት፤ ለመመለስ የተቻላትን ሁሉ እያደረገች ነው – ተንታኝ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.07.2026
ሰብስክራይብ

የኡጋዱጉ እና ፓሪስ ፍቺ፦ "ፈረንሳይ አለመፈለጓን መቀበል አቅቷት፤ ለመመለስ የተቻላትን ሁሉ እያደረገች ነው" – ተንታኝ

​እ.ኤ.አ ከ2022 ጀምሮ ከቡርኪናፋሶ እንድትወጣ በመገፋቷ፤ "ፈረንሳይ ውርደት ተሰምቷታል" ሲሉ የቡርኪናቤ ሕዝባዊ ንቅናቄ አስተባባሪ አሊ ናና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

​የአፍሪካን አኀጉር ሀብት መበዝበዝ ለመቀጠል ቆርጣ የተነሳችው ፈረንሳይ፤ "ከአሸባሪ ቡድኖች ጋር እየተሰለፈች ነው" ሲሉም ንግግራቸውን ቀጥለዋል።

"ፈረንሳይ የቡርኪና ፋሶ እና የሳኅል ሀገራት ጥምረትን ሉዓላዊነት በመጣስ ጭምር ወደ ሳኅል ቀጣና ለመመለስ ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ዝግጁ ነች" ብለዋል።

​ ናና፤ ቡርኪና ፋሶ ከፈረንሳይ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማቋረጥ መወሰኗ፤ "በአፍሪካ ዲፕሎማሲ ውስጥ ወሳኝ ነጥብ" አድርገው ይመለከቱታል።

"እኛ የትኛውንም ሀገር አንቃወምም። የምንፈልገው የእያንዳንዱን ሀገር ሉዓላዊነት እያከበርን አጋርነታችንን በእኩል ደረጃ መደራደር ብቻ ነው።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0