https://amh.sputniknews.africa/20260701/4486243.html
ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ
ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ ቴክኖሎጂን ከማስገባት ባሻገር ጥቅም ላይ የሚውልበትን መንገድ በአግባቡ መመርመር እንደሚገባ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና የቴክኖሎጂ አስተዳደር... 01.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-01T07:59+0300
2026-07-01T07:59+0300
2026-07-01T08:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/01/4486090_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_bb5b901c9e2eb1a8aeb4587b9a2351e8.jpg
ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ ቴክኖሎጂን ከማስገባት ባሻገር ጥቅም ላይ የሚውልበትን መንገድ በአግባቡ መመርመር እንደሚገባ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና የቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ እስክንድር መስፍን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ከቴክኖሎጂ ጋር የምዕራባውያን መለኪያዎችን ጭምር እየወሰድን ነው። አንዳንዶቹ መለኪያዎች ደግሞ በእነርሱ የቴክኒክ አጠቃቀም ደረጃ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ናቸው” ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ
2026-07-01T07:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/01/4486090_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_5aff804d9f2ca5ce0548a64596ff8dc0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ
07:59 01.07.2026 (የተሻሻለ: 08:04 01.07.2026) ውሳኔ ሰጪዎች ቴክኖሎጂዎችን ከውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው መተግበር አለባቸው - የዘርፉ ባለሙያ
ቴክኖሎጂን ከማስገባት ባሻገር ጥቅም ላይ የሚውልበትን መንገድ በአግባቡ መመርመር እንደሚገባ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና የቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ እስክንድር መስፍን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ከቴክኖሎጂ ጋር የምዕራባውያን መለኪያዎችን ጭምር እየወሰድን ነው። አንዳንዶቹ መለኪያዎች ደግሞ በእነርሱ የቴክኒክ አጠቃቀም ደረጃ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ናቸው” ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X