https://amh.sputniknews.africa/20260630/4484151.html
ከዲጂታል ጥገኝነት ወደ ዲጂታል ሉዓላዊነት፦ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አስተዳደር ፈተና
ከዲጂታል ጥገኝነት ወደ ዲጂታል ሉዓላዊነት፦ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አስተዳደር ፈተና
Sputnik አፍሪካ
በተጨማሪም ሀገራት የዲጂታል ሽግግርን በማረጋገጥ ሂደት ውስጥ ሉዓላዊነት እውን ለማድረግ የሰው ሃይልን ማብቃትን እና አስቻይ መሰረተ ልማትን መስፍጠር ወሳኝ ነው፡፡ 30.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-30T18:28+0300
2026-06-30T18:28+0300
2026-06-30T18:28+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1e/4483992_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_aefcf17c4d2ee3407b75785f269ddd27.png
ከዲጂታል ጥገኝነት ወደ ዲጂታል ሉዓላዊነት፦ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አስተዳደር ፈተና
Sputnik አፍሪካ
"ለእኔ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማለት ቴክኖሎጂን መግዛት ብቻ አይደለም፤ ቴክኖሎጂውን እንዴት እንደምንጠቀምበት፣ የዜጎችን ዲጂታል ሀብት እንዴት እንደምንጠብቅበት እና ማኅበረሰቡን እንዴት እንደሚያገለግል መቅረጽም ነው። […] አፍሪካ የራሷን የቴክኖሎጂ አስተዳደር ማዕቀፍ ካልገነባች በቴክኖሎጂ ዘርፍ የቅኝ ግዛት ሰለባ የመሆን አደጋ አለ።" ሲሉ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና የቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ እስክንድር መስፍን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ሀገራት የዲጂታል ሽግግርን በማረጋገጥ ሂደት ውስጥ ሉዓላዊነት እውን ለማድረግ የሰው ሃይልን ማብቃትን እና አስቻይ መሰረተ ልማትን መስፍጠር ወሳኝ ነው፡፡በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ከዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ከቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ እንዲሁም 'የክላውድ ሴክዩሪቲ አሊያንስ ኢትዮጵያ ቻፕተር' የቦርድ አባል ከሆኑት ከአቶ እስክንድር መስፍን ጋር፣ አፍሪካ ከዲጂታል ጥገኝነት ወጥታ እውነተኛ ዲጂታል ሉዓላዊነትን እንዴት ልትገነባ እንደምትችል በስፋት እንወያያለን።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ፦ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1e/4483992_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_f751755077d587f26b97774e69498ff4.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ከዲጂታል ጥገኝነት ወደ ዲጂታል ሉዓላዊነት፦ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አስተዳደር ፈተና
"ለእኔ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማለት ቴክኖሎጂን መግዛት ብቻ አይደለም፤ ቴክኖሎጂውን እንዴት እንደምንጠቀምበት፣ የዜጎችን ዲጂታል ሀብት እንዴት እንደምንጠብቅበት እና ማኅበረሰቡን እንዴት እንደሚያገለግል መቅረጽም ነው። […] አፍሪካ የራሷን የቴክኖሎጂ አስተዳደር ማዕቀፍ ካልገነባች በቴክኖሎጂ ዘርፍ የቅኝ ግዛት ሰለባ የመሆን አደጋ አለ።" ሲሉ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና የቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ እስክንድር መስፍን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ሀገራት የዲጂታል ሽግግርን በማረጋገጥ ሂደት ውስጥ ሉዓላዊነት እውን ለማድረግ የሰው ሃይልን ማብቃትን እና አስቻይ መሰረተ ልማትን መስፍጠር ወሳኝ ነው፡፡
"ገንዘብ ካለህ ቴክኖሎጂን በአንድ ሌሊት መግዛት ትችላለህ፤ ነገር ግን ዲጂታል ብቃት፣ የሰው ኃይል አቅምና ተገቢ የአስተዳደር ሥርዓት ያለ ቴክኖሎጂ በማይበቅል መሬት ላይ ዘር እንደመበተን ነው።" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በዚህ
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ከዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ከቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ እንዲሁም 'የክላውድ ሴክዩሪቲ አሊያንስ ኢትዮጵያ ቻፕተር' የቦርድ አባል ከሆኑት ከአቶ እስክንድር መስፍን ጋር፣ አፍሪካ ከዲጂታል ጥገኝነት ወጥታ እውነተኛ ዲጂታል ሉዓላዊነትን እንዴት ልትገነባ እንደምትችል በስፋት እንወያያለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ፦
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox