የሱዳን ታጣቂዎች በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ከተማ ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ የሩሲያ ወታደራዊ ስፔሻሊስቶች የአየር ድብደባ ፈጸሙ - ዓለም አቀፍ የደህንነት መኮንኖች ኅብረት

© telegram sputnik_ethiopiaየሱዳን ታጣቂዎች በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ከተማ ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ የሩሲያ ወታደራዊ ስፔሻሊስቶች የአየር ድብደባ ፈጸሙ - ዓለም አቀፍ የደህንነት መኮንኖች ኅብረት
የሱዳን ታጣቂዎች በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ከተማ ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ የሩሲያ ወታደራዊ ስፔሻሊስቶች የአየር ድብደባ ፈጸሙ - ዓለም አቀፍ የደህንነት መኮንኖች ኅብረት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2026
ሰብስክራይብ

የሱዳን ታጣቂዎች በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ከተማ ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ የሩሲያ ወታደራዊ ስፔሻሊስቶች የአየር ድብደባ ፈጸሙ - ዓለም አቀፍ የደህንነት መኮንኖች ኅብረት

ጥቃቱ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ሰሜን ምስራቅ ክፍል በሚገኘው አም ዳፎክ ከተማ ላይ በማለዳ መፈጸሙን ኅብረቱ አስታውቋል።

"ጥቃቱ ከተፈጸመ በኋላየማዕከላዊ አፍሪካ ጦር ኃይሎች በሩሲያ ወታደራዊ ስፔሻሊስቶች ድጋፍ ወዲያውኑ የፀጥታ ማስከበር ዘመቻ አካሂደዋል። በሩሲያ ስፔሻሊስቶች ከደረሰባቸው የአየር ድብደባ በኋላ ታጣቂዎቹ በፍጥነት ወደ ሱዳን ሸሽተዋል" ሲል ኅብረቱ በመግለጫው አመልክቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0