ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ብዝኃነትን የሚደግፉ ኢላማ እያደረገ ነው - የሕግ ባለሙያ

© telegram sputnik_ethiopiaዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ብዝኃነትን የሚደግፉ ኢላማ እያደረገ ነው - የሕግ ባለሙያ
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ብዝኃነትን የሚደግፉ ኢላማ እያደረገ ነው - የሕግ ባለሙያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.06.2026
ሰብስክራይብ

ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ብዝኃነትን የሚደግፉ ኢላማ እያደረገ ነው - የሕግ ባለሙያ

"ዛሬ ዓለም አቀፍ ፍትሕ አደጋ ላይ ነው። ፍርድ ቤቱ ሆን ብሎ ድርብ መስፈርቶችን ይተገብራል፣ በሀገራት መካከል መድሎዎ ያደርጋል፣ በበርካታ ሀገራት የተፈጸሙ ወንጀሎችን ሳይመረምር ይተዋል። ከዚህም በላይ በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ በርካታ የወንጀል ጉዳዮችን መመርመር ተስኖታል" ሲሉ በሊባኖስ ዩኒቨርሲቲ የሕግና ፖለቲካ ሳይንስ ፋኩልቲ የዓለም አቀፍ ሕግ ፕሮፌሰር ዶ/ር ሐሰን ጁኒ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

 

የሮም ስምምነት እውነተኛ ፍትሕን ለማስፈን ባለመቻሉ፤ አስቸኳይና ሰፊ ማሻሻያ እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል። ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በታሪኩ በሩሲያ፣ ከአውሮፓ ውጭ ባሉ ሀገራትና በማደግ ላይ ያሉ ሀገሮችን ማጥቂያ መሣሪያ ሆኖ ሲያገለግል መቆየቱንም አንስተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0