የቻይና ሲቹዋን ግዛት በሬክተር ስኬል 5.5 በተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተናወጠ

ሰብስክራይብ

#viral| የቻይና ሲቹዋን ግዛት በሬክተር ስኬል 5.5 በተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተናወጠ

በዛሬው ዕለት በሲቹዋን ግዛት ጋኦሺያን ካውንቲ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ 15 ሰዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን 211 ሰዎች ደግሞ ከአካባቢው እንዲወጡ ተደርገዋል።

የነፍስ አድን ቡድኖች በአሁኑ ወቅት በስፍራው መሠማራታቸውን የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0