የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር በሰበታ ዲማ ጣቢያ ሁለተኛውን የወጪ ገቢ ንግድ ሎጂስቲክ ማዕከል ግንባታ ጀመረ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር በሰበታ ዲማ ጣቢያ ሁለተኛውን የወጪ ገቢ ንግድ ሎጂስቲክ ማዕከል ግንባታ ጀመረ
የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር በሰበታ ዲማ ጣቢያ ሁለተኛውን የወጪ ገቢ ንግድ ሎጂስቲክ ማዕከል ግንባታ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.06.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር በሰበታ ዲማ ጣቢያ ሁለተኛውን የወጪ ገቢ ንግድ ሎጂስቲክ ማዕከል ግንባታ ጀመረ

 

ማዕከሉ እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያ የቡና እና የግብርና ምርት የወጪ ንግድ የሚደግፍ እንደሆነ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ታከለ ኡማ ተናግረዋል።

 

“ተቋሙ በምዕራብ እና በደቡብ ምዕራብ የቡና አምራች አካባቢዎች እምብርት ላይ ያደርገናል” ሲሉም በማኅበራዊ ገጻቸው ባጋሩት መረጃ ገልጸዋል።

 

ወደ ሥራ ሲገባ ቡና፣ ጥራጥሬና የቁም እንስሳትን ጨምሮ በሰበታ እና በጅቡቲ ወደብ መካከል የሚደረገውን ንግድ እንደሚያሳልጥ አክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር በሰበታ ዲማ ጣቢያ ሁለተኛውን የወጪ ገቢ ንግድ ሎጂስቲክ ማዕከል ግንባታ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር በሰበታ ዲማ ጣቢያ ሁለተኛውን የወጪ ገቢ ንግድ ሎጂስቲክ ማዕከል ግንባታ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0