የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ድል የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደ አዲስ የሰላም፣ የልማት እና የብልፅግና ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ተስፋ አለኝ - የሶማሊያ ፕሬዚዳንት

© telegram sputnik_ethiopiaየብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ድል የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደ አዲስ የሰላም፣ የልማት እና የብልፅግና ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ተስፋ አለኝ - የሶማሊያ ፕሬዚዳንት
የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ድል የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደ አዲስ የሰላም፣ የልማት እና የብልፅግና ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ተስፋ አለኝ - የሶማሊያ ፕሬዚዳንት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.06.2026
ሰብስክራይብ

የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ድል የኢትዮጵያን ሕዝብ ወደ አዲስ የሰላም፣ የልማት እና የብልፅግና ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ተስፋ አለኝ - የሶማሊያ ፕሬዚዳንት

ፕሬዚዳንቱ ዛሬ በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ውይይት አካሂደዋል።

ውይይታቸው የጋራ ተጠቃሚነት ባላቸው የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ እንደነበር ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በበኩላቸው “በኢኮኖሚያዊ ትስስር፣ በሰላምና ደህንነት እንዲሁም በቀጣናዊ መረጋጋት ጉዳይ ተወያይተናል” ሲሉ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0