https://amh.sputniknews.africa/20260628/4465719.html
ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለች
ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለች
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለችሀቢባት ሳላዉዲን ኢሂዮቪ-ጃክ ሰዎችን ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይበልጥ ለማቀራረብና ለማበረታታት በማሰብ፤ ረጅሙንና ያለማቋረጥ የተደረገ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ የጊነስ ዓለም... 28.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-28T18:25+0300
2026-06-28T18:25+0300
2026-06-28T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1c/4465566_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_af94307c9cd9cf74dd5d5ee82f05e043.jpg
ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለችሀቢባት ሳላዉዲን ኢሂዮቪ-ጃክ ሰዎችን ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይበልጥ ለማቀራረብና ለማበረታታት በማሰብ፤ ረጅሙንና ያለማቋረጥ የተደረገ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ የጊነስ ዓለም አቀፍ ክብረ ወሰንን አዲስ ታሪክ ለመጻፍ በመሞከር ላይ መሆኗን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። እስከ እሑድ ጠዋት ድረስ ሀቢባት የጊነስ መመሪያዎችን በመከተል ለአስፈላጊ ፍላጎቶች የሚሆኑ አጫጭር ዕረፍቶችን ብቻ በመውሰድ፤ የ100 ሰዓታት የንባብ ጉዞዋን ተሻግራለች። በእምነት ላይ የተመሠረተው ይህ ትልቅ እቅድ የተጀመረው ሰኔ 15 ሲሆን፤ እስከ ሰኔ 25 ድረስ ይቆያል ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለች
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለች
2026-06-28T18:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1c/4465566_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_d8082371b3b73546a38b09b7861f0e70.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለች
18:25 28.06.2026 (የተሻሻለ: 18:34 28.06.2026) ናይጄሪያዊቷ ሴት የ144 ሰዓታት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ውድድር በማካሄድ ላይ ትገኛለች
ሀቢባት ሳላዉዲን ኢሂዮቪ-ጃክ ሰዎችን ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይበልጥ ለማቀራረብና ለማበረታታት በማሰብ፤ ረጅሙንና ያለማቋረጥ የተደረገ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ የጊነስ ዓለም አቀፍ ክብረ ወሰንን አዲስ ታሪክ ለመጻፍ በመሞከር ላይ መሆኗን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
እስከ እሑድ ጠዋት ድረስ ሀቢባት የጊነስ መመሪያዎችን በመከተል ለአስፈላጊ ፍላጎቶች የሚሆኑ አጫጭር ዕረፍቶችን ብቻ በመውሰድ፤ የ100 ሰዓታት የንባብ ጉዞዋን ተሻግራለች።
በእምነት ላይ የተመሠረተው ይህ ትልቅ እቅድ የተጀመረው ሰኔ 15 ሲሆን፤ እስከ ሰኔ 25 ድረስ ይቆያል ተብሎ ይጠበቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X