ለካንሰር ሕክምና ወደ ሕንድ ትጓዝ የነበረች የ13 ዓመት ኢትዮጵያዊት ታዳጊ በበረራ ላይ እያለች ሕይወቷ አለፈ

© telegram sputnik_ethiopiaለካንሰር ሕክምና ወደ ሕንድ ትጓዝ የነበረች የ13 ዓመት ኢትዮጵያዊት ታዳጊ በበረራ ላይ እያለች ሕይወቷ አለፈ
ለካንሰር ሕክምና ወደ ሕንድ ትጓዝ የነበረች የ13 ዓመት ኢትዮጵያዊት ታዳጊ በበረራ ላይ እያለች ሕይወቷ አለፈ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.06.2026
ሰብስክራይብ

ለካንሰር ሕክምና ወደ ሕንድ ትጓዝ የነበረች የ13 ዓመት ኢትዮጵያዊት ታዳጊ በበረራ ላይ እያለች ሕይወቷ አለፈ

ለባለፉት ሦስት ዓመታት የካንሰር ሕክምና ስትከታተል የቆየችና ለተሻለ ሕክምና ወደ ሕንድ ሃይደራባድ በመጓዝ ላይ የነበረችው ይህች የ13 ዓመት ኢትዮጵያዊት፣ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በረራ ላይ እያለች ሕይወቷ ማለፉን የሃይደራባድ ፖሊስ አስታውቋል።

አውሮፕላኑ ቅዳሜ ሌሊት 7:00 ሰዓት ላይ ራጂቭ ጋንዲ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከደረሰ በኋላ፣ ሕፃኗ በአስቸኳይ በአውሮፕላን ማረፊያው ወደሚገኝ የሕክምና ማዕከል ብትወሰድም ሐኪሞች አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ ሕይወቷ ማለፉን አረጋግጠዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0