ሴኔጋል በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በኢራቅ ላይ የተቀዳጀችው የ5 ለ 0 ድል የፈጠረው ፈንጠዝያ

ሰብስክራይብ

#viral | ሴኔጋል በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በኢራቅ ላይ የተቀዳጀችው የ5 ለ 0 ድል የፈጠረው ፈንጠዝያ

ሴኔጋል በፊፋ የዓለም ዋንጫ ታሪክ በአንድ ጨዋታ አምስት ግቦችን ማስቆጠር የቻለች የመጀመሪያዋ የአፍሪካ ሀገር ሆናለች።

ሴኔጋል በዓለም ዋንጫው ላይ ለአራተኛ ጊዜ እየተሳተፈች ትገኛለች። የቡድኑ ምርጥ ውጤት የተመዘገበው በ2002 ሲሆን፤ በወቅቱ ለሩብ ፍጻሜ መድረስ ችለው ነበር።

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0